ጥበብ
“የሚገባበት አይታወቅምና በደንብ ይገንቡ” ጊዜው ቆየት ብሏል፡፡ ደራሲ ሲሳይ ንጉሱ በአንድ መድረክ ተጋብዞ ልምዱን ሲያካፍል “በሕይወቴ ትልቁን ትምህርት የተማርኩት በማረሚያ ቤት አንድ ዓመት በቆየሁበት ጊዜ ነው፡፡ ከመታሰሬ በፊት የዩኒቨርስቲ ምሩቅ የነበርኩ ቢሆንም ከትምህርት ያላገኘሁትን ዕውቀት በእስርቤትአግኝቻለሁ” ማለቱን አስታውሳለሁ፡፡ ዐፈሩ ይቅለለውና…
Read 2502 times
Published in
ጥበብ
“ወርቅ በወርቅ” ሲመረቀ በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ የሆነውም ይህ ነበር፡፡ ፊልሙን ለመታደም የክብር መጥሪያ ደርሶአቸው ወደ አዳራሹ ለመግባት በር ላይ የተኮለኮሉት በርካታ ቁጥር ያላቸው ተመልካቾች ሙሉ ሱፍ በለበሱና ቁጥራቸው የትየለሌ በሆኑት የዝግጅት አስተባባሪዎች አቧራ ተነስቶባቸዋል፡፡ካሳንቺስ ቶታል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ አዘውትሮ ለተመላለሰ…
Read 4555 times
Published in
ጥበብ
የግጥም መጻሕፍት እንደ አሸን የፈሉበት፣ እንደፈሉም ሣይቆዩ ብርሃን አልባ ሆነው፣ ያለ ክብር ድርግም የሚሉበት ዘመን ቢኖር ይህ የኛ ዘመን ነው፡፡ ችግሩ ምንድነው? የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ጥናት ቢጠይቅም ዋነኛውና የሚታየው ግን ለግል ለጓዳ የምንፅፋቸውን ግጥሞች ሀገር ካላነበባቸው የሚል የስሜታዊነት ግልቢያ ነው፡፡…
Read 2300 times
Published in
ጥበብ
… የድንጋዮቹ አጥንት ባለበት ነው … የቅጠሎቹ ትካዜ የባህሩ ወለል ላይ አረምሟል… አሸዋዎቹ ቅብጠታቸውን ትተው አንጋጠው የጉሙን ዜማ ያደምጣሉ (ካላደመጡም የውበትን ለዛ ከፅንፉ ይበረብራሉ) … ንፋሱ መጀመሪያ ሲፈጠር ከነበረው ማንነቱ ጋር ነው ያለው … ምድር ርዝማኔዋን ረስታለች … ብዙህነቷን ጥሳለች…
Read 2332 times
Published in
ጥበብ
ኤግዚዝቴንሻሊዝም የውድቀት ወይንም ዝቅጠት ፍልስፍና ተብሎ ነው በቅፅል ስሙ የሚጠራው፡፡ የሀሳብ ባህል ሞት ውስጥ የተወለደ “የመሆን (being)” ምንምነትን የሚያስረዳ የፍልስፍና አይነት ነው፡፡ … ምንምነትን የሚገልፀው ግን መግለፅ የሚችለውን ብቸኛውን ፍጡር፣ ሰውን ሆኖ ነው፡፡ በህልውና መገኘት ለህልውና ትርጉም ከመስጠት ይቀድማል፡፡ “የምንምነትን…
Read 3021 times
Published in
ጥበብ
የፊልሞቻችን በቁጥርና በጥራት እየበዙና እያደጉ መምጣት ይበል የሚያሰኝ ነው:: በዚህ ፅሁፍ የምናነሳቸው አንዳንድ ስህተቶች ከተስተካከሉ ደግም የበለጠ እየተሻሻሉና እየላቁ እንደሚመጡ እምነቴ ነው:: ሰሞነኞቹም ሆነ ቀደምቶቹ ፊልሞችና ድራማዎች ላይ የህክምና ጽንሰ-ሀሳብና የሃኪሞች ገጸባህርያትን በተደጋጋሚ ተመልክቻለሁ:: የእነዚህ ገጸባህርያት መግባት ፋይዳው እምብዛም የሆነብኝ…
Read 2496 times
Published in
ጥበብ