ጥበብ
‹‹ሥጋ ለበስ አበባ›› የደራሲ ዘማት ሥራ ነው። ድርሰቱ በአንድ በኩል የአጫጭር ታሪኮች መድበል፣ በሌላ ገጹ ደግሞ ወጥ ድርሰት ነው ብዬ አምናለሁ፤ ‹‹ሥጋ ለበስ አበባ›› በተሰኘ ድርሰት ‹‹ሥጋ የለበሰች እንስት›› እንደ እርጥብ ሌጦ ተገድግዳ እናገኛለን፤ ሃምሣ (50) በሚደርሱ ታሪኮች የተገደገደች፤ በዚያች…
Read 876 times
Published in
ጥበብ
፩. መግቢያፋይዳ ቢሱ የሰዉ ልጅ በመልከ ብዙ ስንክሳሳሮች ዳክሮ ሊያልፍ፣ መራራ ፅዋን ተጎንጭቶ አልያም የደስታን ጣዝማ አጣጥሞ በሞት ትቢያ ሊሆን የተኮነነ (doomed to be perish) ፍጡር ነዉ፡፡ በድንገቴ (randomness) ወደ ህልዉና ስለመጣም ባይተዋር (solitary) ነዉ፤ ከእሱ ሌላ የነፍሱን ሰቆቃና አሳር…
Read 990 times
Published in
ጥበብ
“--ምናልባት የሀገሩን ፖለቲካ ለአለፉት አርባና ሀምሳ አመታት ቀረብ ብሎ ላስተዋለው «ባለህበት መርገጥ»ም የሥራ አይነት እንደሆነ ሊገለጽለት ይችላል፡፡ የፖለቲካ «ውሃ ቅዳ ውሃ መልስነት» ለውጥ እየተባለ ሲጠራ በተደጋጋሚ ያደምጣል፡፡ የታሪክን «ቆብ ቀዶ መስፋቱ»፣ የእነ ማኪያቬሊን የተንኮል ፖለቲካ መፅሐፍ ደጋግሞ ማጠብ፣ ‘አወቅህ አወቅህ’…
Read 901 times
Published in
ጥበብ
መነሻዓለማየሁ ገላጋይን መላመድ ንፋስ እንደመግራት ነው፤ አቅጣጫው በየት እንደሆነ በውል ለመገመት ያዳግታል። 15 መጻሕፍት ጀባ ቢለንም መነጣጠል እንጂ ድግግሞሽ አይስተዋልም በሥራዎቹ ላይ፤ ሌላው ቀርቶ ‹‹በፍቅር ሥም››፣ ‹‹ታለ፤ በዕምነት ሥም››፣ ‹‹ሐሰተኛው በዕምነት ሥም›› እና ‹‹የተጠላው እንዳልተጠላ›› ወጥ/ተያያዥ ሥራዎች ቢሆኑም ድግግሞሽ አይስተዋልባቸውም።…
Read 953 times
Published in
ጥበብ
ብዙ የተወራለት-የተነገረለት ምሁር ነው፡፡ በህይወት የኖረው ግን ለ33 ዓመት ብቻ ነው፡፡ ስለ ህይወቱ ታሪክ ያለን መረጃም ሲበዛ የሳሳ ነው፡፡ ሀሳቦቹንና ልምዶቹን የያዘች አንዲት መፅሐፉ ግን ከብዙ ትበልጣለች፡፡ በዚህም ሳቢያ ከተዋጣላቸው የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ደራሲያን ተርታ የክብር ቦታ ይዞ ታሪክ ዘወትር…
Read 975 times
Published in
ጥበብ
ማለዳ የአእዋፋትን ውብ ዝማሬ ልሰማ እነቃለኹ። ዝማሬ፣ ንጋቴን ስሙር ከሚያደርጉት ባለውለታዎቼ አንዱ ነው። ከሩቅ የሚመጣው የቤተክርስቲያን ደውል፣ ሊነጋጋ ሲል ያለው አዛን፣ ቅዳሴው፣ደውሉ፣ ኹሉም...ኹሉም ስልተ-ምታቸውን ጠብቀው ሲደርሱኝ እረካለኹ። ነፍሴን የጨመደዳት ብርድ፣ የተዋረረኝ ዘመነኛ ሸቀን ለጊዜውም ቢሆን አያሳክከኝም። አንድ ድምጽ ግን በተለየ…
Read 976 times
Published in
ጥበብ