ጥበብ
መቼም ደህና ዓይንና አእምሮን የሚይዝ ነገር ሲገኝ ተመስገን ነው የሚባለው፥ የታገልን መጽሐፍ አነበብኹት፤ ደስም አለኝ። እኔ እና መጽሐፉ ደፋር ነው ባይ ነን፤ ሌላው ምን እንደሚለው አንድዬ ይወቀው። ስነ- ጽሑፍ የተቃራኒ ጾታ ፍቅር፣ ዳሌ፣ ባት፣ መተቃቀፍ፣ መከጃጀል፣ ውበት፣ ሳቅ እና ጨዋታ…
Read 666 times
Published in
ጥበብ
‹‹ከዘራፊው ማስታወሻ›› ‹‹እኔም ሄድ መለስ፣ አልልም በዋዛ፤ከውበት ቢርቁ፣ ዕውነት አይገዛ፤››በሊቀ-ሊቃውንት ሥም፣ በባለቅኔዎች ዎረታ፣ በገጣሚያን ችሮታና ሥጦታ፤ በሁሉም ሥም ሰብሰብ ብለን ግጥምን እናወድስ!...ግጥም ስለ ግጥም!በለበቅ ስንኞቹ ደርሶ ትውስ የሚለንን ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅንን ‹አፈሩን ያቅልልላቸው› ብለን እንጀምር፤ ዓለምንና ስብጥርጥር ዕውነታዋን በግጥሞቹ ፈክሮ…
Read 641 times
Published in
ጥበብ
መቼ ነው ልባችንን የዕድሜ ሙሉነት የሚረታው? ከተለከፍንበት አዙሪት የሚላቀቀው? (ቤባንያ ገፅ፥፲፪) አንዳንዴ የራሴን ገፀባሕርይ “ኻሊድ”ን፥ የክሪስቶፈር ኖላንን ገፀባሕርይ ‘Leonard moans’ እና የዓለማየሁ ገላጋይን ገፀባሕርይ ‘መፍትሔ’ በአንድ የሕይወት መስመር ውስጥ አገኘዋለኹ። Memento ላይ የሚታይ የጊዜ መሳከር፥ እኔን በሌላ አቅጣጫ እንዳጋጠመኝ እንዲኹ፤…
Read 641 times
Published in
ጥበብ
ዳሰሳ - ዘነበ ወላደራሲ - መኮንን ከተማ ይፍሩየመጽሐፍ ርእስ - ከተማ ይፍሩገጽ - 280ዋጋ - 480 ብርአሳታሚ - ሻማ ቡክስየድሮውን ድንቅ ዲፕሎማት አቶ ከተማ ይፍሩን አውቃቸዋለሁ። በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግስት በደግ የሚነሱ ሚኒስትር ነበሩ። እኛ ቤት ሬዲዮ ስለነበር በዚያን…
Read 740 times
Published in
ጥበብ
አንዳንዶቻችሁ፣ ገና ርዕሱን ስታዩ፣ ‹ምኑን ከምን ሊያገናኘው ይሆን?› ማለታችሁ አይቀርም፡፡ ከወዲሁ ማስገንዘብ የምፈልገው ነገር ቢኖር ይህ መጣጥፍ ሰሙነ ሕማማትን በሃይማኖታዊ መነጽር የሚቃኝ አለመሆኑን ነው፡፡ ሃይማኖታዊ ወጉንና ሥርዓቱን ጠንቅቆ ማወቅ ለሚፈልግ የዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ‹ሕማማት› እና የቀሲስ ሰሎሞን ወንድሙ መታፈርያ ‹መዝገበ…
Read 1081 times
Published in
ጥበብ
እኔ ብዙ መጽሐፍትን አንብቤያለሁ፤ ያሳብዳሉ የተባሉትንም ጭምር ፤ እንግዲህ አሳብደውኝ እንደሆን አንተ ምስክር ነህ። ማንበብ አያሳብድም ! ያበዱ ካሉም መጽሐፎቹ ሳይሆኑ ፤ የአንባቢዎቹ የመረዳት መጠንና አስቀድሞ በውስጣቸው ለእብደት የሚያበቃ እርሾ ስለነበረ ፤ ወይም ደግሞ ያነበቡትን ሁሉ በህይወቴ ልተርጉመው ካሉ ነው…
Read 874 times
Published in
ጥበብ

