ጥበብ
መንደርደሪያ፡- መሰንበት ደግ ነውና፣ የበድሉ ዋቅጅራ 12ኛ ድርሰት እጄ ገባ። ‹‹የ፭ ግጥም ዕድሜ›› በሚል ርዕስ ከ200 ገጾች የተውጣጣ፤ የስድስት (6) አጫጭር ትረካዎች መድበል ነው እንግዲህ። ሳነበው እንዲህ ሆነ….ስለርዕሱና ሽፋኑ አጠር ያለች ሀሳብ ልበልና፣ ወደ ጉዳዬ ልከታለፍ፤ ርዕሱ ወካይ ሆኖ የቀረበው…
Read 424 times
Published in
ጥበብ
መንደርደሪያ፡- መሰንበት ደግ ነውና፣ የበድሉ ዋቅጅራ 12ኛ ድርሰት እጄ ገባ። ‹‹የ፭ ግጥም ዕድሜ›› በሚል ርዕስ ከ200 ገጾች የተውጣጣ፤ የስድስት (6) አጫጭር ትረካዎች መድበል ነው እንግዲህ። ሳነበው እንዲህ ሆነ….ስለርዕሱና ሽፋኑ አጠር ያለች ሀሳብ ልበልና፣ ወደ ጉዳዬ ልከታለፍ፤ ርዕሱ ወካይ ሆኖ የቀረበው…
Read 499 times
Published in
ጥበብ
“--ዳማከሴና ነጭ ሽንኩርት የራስ-ምታታችንን እንደሚነቅሉ ሁሉ፣ ሥነ-ግጥም ፍርሃታችንን ከስሩ ነቃቅሎ ያጠፋል። ሐበሻ፣ በሥነ-ቃል ወይም በሥነ-ግጥም ሕመሙን ይመክታል፤ ወላ ስንኙን እንደ ነጭ ባህር-ዛፍ ይታጠናል። ፍርሃት አዶከበሬው ተረክ ብሎ ሲያንዘፈዝፈው በስንኝ ዕጣኑ አውሊያ ይይዛል፤ ወዲያው ደግሞ ሕመሙን ይፈውሳል።--”ሕይወት ያለ ግጥም፣ምንዋም ለእኔ አይጥም፤…
Read 420 times
Published in
ጥበብ
እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ግርማ ተስፋው የተባለ ደራሲ፣ ከዚህ መጽሐፉ ውጭ ሌላ ስራ እንዳለው ፈጽሞ አላውቅም ነበር፡፡ በአንድ የበልግ ቀትር በፒያሳ ጎዳናዎች ስዘዋወር ከአሮጌ መጻሕፍቶች መካከል ሌላኛው የጥበብ ትሩፋቱ ገጥሞኝ ተዋወኩ፤ የግጥም መድበል ነው፡፡ “የጠፋችውን ከተማ ሀሰሳ” ይሰኛል። ያልጠበቅኩት ደስታ…
Read 586 times
Published in
ጥበብ
የተገለጠው ሳይገባን በፊትስውሩን ፈለግን ያውም በሌሊት። (እናርጅና እናውጋ፤ ገጽ 61)‹‹በአሥተርእዮ መንገድ›› ይለናል ጌራወቅ ጥላዬ፤ በ“እናርጅና እናውጋ” መጽሐፉ መግቢያ፡፡ አሥተርእዮ የሚለው ሲፈታ መገለጥ፣ መታየት የሚል ትርጉም ያለው ሲሆን፤ ‹‹በአሥተርእዮ መንገድ›› የሚለው ደሞ በመገለጥ፣ በመታየት መንገድ እንደማለት ነው። ታዲያ በመታየትና በመገለጥ መንገድ…
Read 588 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 09 September 2023 00:00
በመጪው ህዳር ወር “አጋርነት ለዘላቂ የፊልም ዕድገት” በሚል መሪ ቃል የፊልም ፌስቲቫል ይካሄዳል
Written by Administrator
ሊንኬጅ የኪነ-ጥበብ ስራዎች ማዕከልና የአዲስ አበባ ከተማ ሲኒማ ቤቶች ድርጅት፣ በመጪው ህዳር ወር፣ የፊልም ፌስቲቫል በትብብር እንደሚያካሂዱ ተገለጸ።“አጋርነት ለዘላቂ የፊልም ዕድገት” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው የፊልም ፌስቲቫል፤ ከህዳር 23 እስከ ህዳር 30 ቀን 2016 ዓ.ም፣ ለ8 ቀናት፣ በልዩ ልዩ ኹነቶች…
Read 657 times
Published in
ጥበብ