ጥበብ
Monday, 10 June 2024 00:00
የታምራት ኃይሉ መጽሐፍ ትሩፋቶች
Written by በዘላለም ጌታቸው (ዶ/ር) (የዲላ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋና ስነ ጽሑፍ መምህር)
“ዜሮ ዓመት የሥራ ልምድ እና ሌሎች ወጎች” የተሰኘው የታምራት ኃይሉ መጽሐፍ ሁለት ዋና ዋና ትሩፋቶችን ይዞልን የመጣ ይመስለኛል፡፡ የመጀመሪያው ከህትመትና ስርጭት ሥርዓት አኳያ የተገኘ ትሩፋት ነው፡፡ መጽሐፉ፣ በቅድመ ሽያጭ ከታተሙ ጥቂት መጻሕፍት አንዱ ነው፡፡ የቅድመ ሽያጭ ጊዜውም ለአስር ቀናት ብቻ…
Read 304 times
Published in
ጥበብ
‹‹ታማ ትንፋሽ አጥሯት፣ ደክማ ስታጣጥር፤ማን ያቃናት ይሆን፣ ውለታ ሳይቆጥር፤››ይኼ ከላይ የተቀነጨበ ስንኝ ‹‹ወፍዬ›› ከተሰኘ የአበበ ተካ ዘፈን ላይ የተወሰደ ነው፤ የግጥሙ ደራሲ ሙሉጌታ ተስፋዬ ሲሆን፣ የዜማው ደራሲ ደግሞ አበበ ብርሃኔ ነው፤ ቅንብር በሙሉጌታ አባተ፤ [ከ‹‹ሰው ጥሩ›› ካሴት] ውስጥ የተቀነቀነ።ለአንድ አፍታ…
Read 468 times
Published in
ጥበብ
የማኀሌት ፊት የሚያመነጨው ላብ ደም የተቀላቀለ ይመስላል።...ትልልቅ ዐይኖችዋ ብርሃን ቢረጩም፣ፍርሃት ነግሦባታል። በተዘበራረቀ መንፈስ፣ ግራ በተጋባ ሁኔታ ውስጥ ነች። ጥቅልሉን ወረቀት ዘርግታለች። ባልተለመደ ሁኔታ ከተማው ሁሉ በሕዝብ ተጥለቀለቀ።...ያገሬው ሰው ከያለበት ወጥቶ አደባባዩንና ጎዳናው ሸፍኖታል። በከተማ ውስጥ የሚጮህ ድምፅ...የሚል አንድ ሰው በሩቁ…
Read 422 times
Published in
ጥበብ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ተሳፍራችሁ ከአዲስ አበባ ለንደን ለመድረስ የ8 ሰዓታት በረራ ማድረግ ያስፈልጋል። በዩናይትድ ኪንግደም ከ3 ሳምንታት በላይ ቆይታ ለማድረግ ነው የተጓዝኩት፡፡ በዚህ ቆይታዬ በተለያዩ ከተሞች የስራ ጉብኝት አደርጋለሁ፡፡ የመጀመሪያው እቅዴ ዛሬ በዌምብሌይ ስታዲየም በ2024 የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ…
Read 389 times
Published in
ጥበብ
የባዕድ ሰው መዳፍ ከሰውነታቸው ላይ አርፏል። ገላቸው እጅ እጅ ብሏል። ምሽቱ አጭር መስሏቸው ከማያውቁት ጸጉረ ልውጥ ጋር መደብ ተጋርተዋል። ፍቅር የሌለው ወሲብ ፈፅመዋል። የእሳት ብልጭታ ፍለጋ ገላቸውን እንደ ድንጋይ አጋጭተዋል። እንደ እንጨት ሾረዋል። በድሪያው ጢስ አልጤሰም። የብርሃን ነዶ አልፈነጠቀም። የተጣባ…
Read 1040 times
Published in
ጥበብ
አብዮታዊው መንግሥት የስልጣን ኮርቻውን ተቆናጦ አሥር ዓመት ሊሆን ሲዳዳው ተወለድኩ… …በወቅቱ፣ በወላጆቼና በጎረቤቶቻችን ‹አሥረኛ ዓመት የአብዮት ምስረታ በዓል ከፊታችን መቃረቡን ሊያበስረን ተወለደ› በሚል ቀብድ እልል ተባለልኝ፤ በዚህ ተያዥነት መንደርተኛው ሥሜን አንድም ‹አብዮት› ወይም ‹ደምስስ› ይሆናል ብሎ ሲጠባበቅ ወላጆቼ ሌላ ሥም…
Read 437 times
Published in
ጥበብ