ጥበብ

Saturday, 23 December 2023 11:15

አንድ እግር

Written by
Rate this item
(3 votes)
 ሁሉም ይጮህ ነበር። ስሜቱን በጩኸትና ዋይታ መግለጽ ለማልችል ለእኔ፣ ምን ያህል ከባድ ጊዜ እንደነበር ማስረዳት ያዳግታል። በጣም ነበር የምወደው። መውደድ እሱ ለእኔነቴ የሆነልኝን ከአከለ፣ አዎ በጣም እወደዋለሁ።አባት ከሆነበት ቀን ጀምሮ እኔን ስትወልድ ያጣት አካሉን፣ ሕመምና ቁስል በእኔ ፈገግታ እያከመ የኖረ…
Rate this item
(0 votes)
ዛሬ ከጭንቅላታችን ጀምረን ከሁለንታ(Universe) ላይ ነጥረን እንድንመለስ ወደድኩ፡፡ በእናንተና በመላው አለማት መካከል ያለው ግንኙነትና ልዩነት ላይ የሚያትተውንና የአለማትን ስርዓት ስለሚያስተዳድረው የተፈጥሮ ህግ ላይ መሰረት አድርጎ ሀሳብ የሚያነሳውን አንደኛውን የጥበብ መንገድ ይዤላችሁ መጥቻለሁ፡፡ አዕምሯችሁን ነፃ አድርጋችሁ ተከተሉኝ፡፡ ስለአንድ ሰው…(አማልዕክት) ሚስጥራዊ የአስተሳሰብ…
Tuesday, 12 December 2023 20:25

ምንጊዜም አዲስ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ማድረስ ሲባል አንድ ትእዛዝን በፌስታል አሽጎ ለደንበኛ ወርውሮ መምጣት ማለት አይደለም። በየጊዜው በየትእዛዙ ደንበኛዎን ማስገረም፣ ማስደነቅ እና ማስደሰት ማለት እንጂ።ትናንት ትእዛዝን በተቀበሉ ጊዜ የደረሱበትን መንገድ እና የሙያ ፍቅር ዛሬ ደግሞ ያሻሽሉት። ማሻሻልዎ የይዘትም የቅርጽም ይሁን። ደንበኛዎ ከሚገምትዎ ላቅ ብለው ይገኙ።…
Rate this item
(0 votes)
ቋንቋ ድምፅ ነው፡፡ ድምፅ ሁሉ ግን ቋንቋ አይደለም፡፡ ድምፅ በራሱ ትርጉም የሚሰጥ ካልሆነ ቋንቋ ሊባል አይችልም፡፡ ቃልም ቢሆን ትርጉም ያለው መሆን ይኖርበታል እንጂ በማንም ዘንድ ተቀባይነት የሌለው ቃል ሁሉ ቋንቋ ሊሆን አይችልም፡፡ በዚህ ምክንያት ድምፆች፣ቃላት፣ ሐረጎችና ዓረፍተ ነገሮች ተቀናብረው በቋንቋ…
Rate this item
(0 votes)
ዚያ ልክ በምስራቃውያን የተመስጦ ብርሃን የሚመላለስ መናኒ፥በዚህ ልክ አድሎአዊ እንዴት ሊሆን ይችላል? ሊገባኝ አልቻለም! ያዕቆብ ብርሃኑ “የፍምእሳት ማቃመስ” በሚለው 5ኛው መጽሐፉ የታሪክ ክፍሉ ላይ ያነሳቸው የታሪክ ሰበዞችሚዛናቸውን የሳቱና የግል አሉታዊሥሜት የተንጸባረቀባቸው፣ በመሰለኝና በደሳለኝ መንፈስየተጻፉ መሆናቸው የመጽሐፉን መንፈስ ይረብሸዋል። የመጽሐፉ የሕትመት…
Thursday, 05 October 2023 00:00

ሠዓሊ መዝገቡ ተሰማ

Written by
Rate this item
(5 votes)
በ1972 ዓ,ም አራት ኪሎ በሚገኘው አለ የሥነ ጥበባት ትምህርት ኮሌጅ በዲፕሎማ ተመርቋል። ~በ1975 ዓ,ም በሩሲያ በሌኒን ግራድ ፔኒን የሥነ ጥበብ አካዳሚ ከአለማችን ታላላቅ ሠዓሊያን ጋር ለ5 አመት ተምሮ በከፍተኛ ማዕረግ በማስተርስ ኦፍ ፋይን አርትስ ተመርቋል። መዝገቡ ተሰማ ከ 40 አመት…
Page 11 of 253