ጥበብ
[[...የገሃነም ማስፈራሪያ ፣ የገነትም ተስፋነት አይሽረውም እውነቱን፥ የሕይወትን ጠፊነት። ከዚች እውነታ በቀር ፥የለኝም እኔ የማምነው አንዴ የሞተች አበባ፥ሞቷ ለዘላለም ነው።] (ድረስ ጋሹ ) ከጎጆዬ ፊት ለፊት ዋርካ አለ። የአሞራዎች፣ የወፎች፣ የነፍሳቶችና የሰዎች መጠለያ ነው። ቀን ቀን ሰው ይጠለልበታል፤ በራሪ ነፍሳት…
Read 29 times
Published in
ጥበብ
ሙዚቃ ድም ድም ካላለ፣ እስክስ ካላስባለ፣ ወገብ ካልነቀነቀ፣ ዳሌ ካልወዘወዘ፣ ትከሻ ካላስመታ ምኑን ተሞዘቀ? ይላሉ የሀገሬ ሰዎች። ለዚህም ነው በሀገረኛ ሙዚቃዎቻችን (Folks songs) ላይ እስክስና ውዝውዝ የሚበዛው። ጠንከር ያለ ስልተምታዊ የሙዚቃ ባሕል (strong rhythmic music culture) ካላቸው ሕዝቦች ተርታ እንመደባለን።…
Read 22 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 02 December 2023 20:33
የጉማ ሥርዓትን ከፖለቲካ ትግል ያጣመረው “Hambaa Abbaa”
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekle@gmail.com)
አምቦ የሀገሪቱ የፖለቲካ ትግል እምብርት እንደሆነች፣ በተደጋጋሚ ሲነገር የቆየ፣ በተግባርም የታየ ነው፡፡ በዘመናዊ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ታሪክ፣ ለመጀመርያ ጊዜ ጃንሆይን የተቃወሙት ራሳቸው ጃንሆይ፤ “ማዕረገ ሕይወት ዘእምቀዳማዊ ኃይለሥላሴ” ያሉት የአምቦ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ነበሩ፡፡ በደርግ ጊዜም ተማሪዎች እየደገፉም፣ እየነቀፉም…
Read 23 times
Published in
ጥበብ
‹‹በፀሐይ ብርሃን ደምቃ፣ ክረምትና በጋ፤የትውልድ አገር ያላት፣ ያስራ ሦስት ወር ጸጋ፤…››‹‹የ13 ወር ጸጋ›› አልበም፤ ድምጻዊ፡- ጥላሁን ገሠሠ፤ 1980 ዓ.ም.፤ ዜማ፡- ታምራት አበበ፤ ግጥም፡- ታምራት አበበ እና ክፍለእየሱስ አበበ፤ ቅንብር፡- ዳዊት ይፍሩ (ሮሃ ባንድ)።ተቀባዮች (back vocal):- ቴዎድሮስ ታደሠ፣ ራሔል ዮሐንስ፣ ሐመልማል…
Read 83 times
Published in
ጥበብ
(በዮሐንስ በኩል የመጣ አዲስ የግጥም ዓመት!!)በሥነ-ግጥም ስም እንጀምራለን።ከዕለት መባከናችን ተሻግረን ፣ ራሳችንን ራሳችን ላይ ጎዝጉዘን የምናጣጥመዉ የሕይወት መልክ ... አንድ አንድ ... አንድ ወደ ዮሐንስ ወደ ልቡ ... ዱብ ዱብ ...የሥነ-ግጥም ልብ በተከፈተችልን በኩል፣ ከዚያም ሲያልፍ በሽንቁር የምናየውን በሻትነው መጠን…
Read 86 times
Published in
ጥበብ
በታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሀኪም በመባል ይታወቃሉ፡፡ የአጼ ምኒልክም ብቸኛ ሀኪም ከመሆናቸው በተጨማሪ ዘርፈ ብዙ የሆነ አገልግሎት ለአገራቸው የሰጡ…አገር አስተዳዳሪ፣ ዲፕሎማት፣ ለመብት ተሟጋች፣ ተመራማሪ፣ ደራሲና ኢንቬስተርም ጭምር ናቸው - አዛዥ ሀኪም ወርቅነህ እሸቱ፡፡ በአስተዳዳሪነት ሲሰሩ በነበሩበት ዘመን ከነበራቸው ችሎታና የስራ…
Read 85 times
Published in
ጥበብ