ልብ-ወለድ
ከእኩለ ሌሊት አንስቶ ምድርን ይረግጣት የጀመረው ኃይለኛ ዝናብ የጥፋት ውሀን ያስታውሳል፡፡ ሌላው ቢቀር ነግቶ እስኪረፍድ እንኳ አላባራም ነበር፡፡ ለወትሮው ሠዎች የሚተራመሱበት አውራ ጎዳና ግራና ቀኝ ካሉት የውሀ መውረጃ ቦዮች ገንፍሎ የወጣው ቀይ ጎርፍ ይገማሸርበታል፡፡ ነጫጭ ጋቢና ነጠላ የደረቡ መንገደኞች ጎርፉን…
Read 4351 times
Published in
ልብ-ወለድ
የሞባይሉ ጥሪ ከአስደሳች እንቅልፉ ቀሰቀሰው፡፡ “የማን ሰዓት አልባ ነው በዚህ ሰዓት የሚደውለው?” እያጉረመረመ ስልኩን አነሣው፡፡ “በጣም ይቅርታ ለአስቸኳይ ጉዳይ ስለሆነ ነው የደወልኩት፤ በጠዋት የተለመደውን አገልግሎትህን ፈልጌ ነው፡፡” የሚያውቀውን ድምፅ ስለሰማ ፊቱ ፈካ፡፡ ከብዙ ደንበኞቹ አንዱ ነው፡፡ ችኮላ የተሞላበትን የደንበኛውን ትዕዛዝ…
Read 3504 times
Published in
ልብ-ወለድ
ታሪኩ ከቁም ሳጥኑ መስታወት ፊት ለፊት ቆሟል፡፡ ከእግር ጥፍሩ እስከ ራስ ፀጉሩ በመስታወቱ ይታየዋል፡፡ መስታወቱን ያያያዘው ማጠፊያ በመገንጠሉ በሚስማር መልሶ ሊጠግን ነው፡፡ ከዚያ በፊት ግን በመስታወቱ ራሱን መመልከት ለምን እንዳስፈለገው አልገባውም፡፡ ሰሞኑን የተጠናወተው አንዳች ውስጣዊ ሃይል ገፋፍቶታል፡፡ የገዛ ሰውነቱን ማዘዝ…
Read 4262 times
Published in
ልብ-ወለድ
ግርማዊነታቸው የሲዳሞን ጠቅላይ ግዛት ጐበኙ፡፡በድርቅ ለተጐዱ ወገኖች የእርዳታ እህል መከፋፈል ጀመረ፡፡መፈንቅለ መንግስቱ ከሸፈ፡፡ የአብዮትን በአል በማስመልከት ካስትሮ ወደ ኢትዮጵያ መጡ፡፡በሻዕቢያ ጦር ላይ ትልቅ ኪሳራ ደረሰ፡፡የህዝብ ብሶት የወለደው ጀግናው የኢህአዴግ ሰራዊት፤ ደርግ ሲጠቀምበት የነበረውን የሬዲዮ ጣቢያ ተቆጣጠረ፡፡ ህገ-መንግስቱ ፀደቀ፡፡የአልጀርሱን ስምምነት እንዲያከብሩ…
Read 4234 times
Published in
ልብ-ወለድ
በእንቅልፌ ውስጥ ነቅቼ ነበር፡፡ የተኛሁበትን አልጋም ቤቱንም አላውቀውም፡፡ አንዲት ሴት በሩ አጠገብ ሳጥን ላይ ቁጭ ብላ ጥጥ ታሳሳለች፡፡ እሷንም አላውቃትም፡፡ ድንገት በሩ ተከፈተና አንድ ሰው ገባ፡፡ ቢንያም ነው የመሥሪያ ቤት ባልደረባዬ፡፡ ሴትዬዋን አንዴ በአይኑ ገረፍ አርጐ ወደ እኔ መጣ፡፡ ወደ…
Read 5184 times
Published in
ልብ-ወለድ
እውነተኛ ታሪክ - እንደ አጭር ልቦለድ ዛሬ ስለቆርንጦስ ሰዎች እንዳወራላችሁ ሁኔታዎች አስገደዱኝ፡፡ ከብዙ ሺህ ዘመን በፊት ስለነበረችው እውነተኛዋ የመጽሐፍ ቅዱስዋ ሳይሆን፤ እዚሁ የአዲስ አበባ እንብርት ላይ ስለምትገኘው እኛ ነዋሪዎችዋ ቆርንጦስ ስላልናት ለገሐር፡፡ በቅርቡ የተገነባው ትልቁ ሰማይ ጠቀስ የአዋሽ ባንክና ኢንሹራንስ…
Read 5441 times
Published in
ልብ-ወለድ