ልብ-ወለድ
ብዙ አመት በምድር ላይ ኖሬያለሁ፡፡ አዎ ለአንድ ሰው ብዙ ነው፡፡ ሰባ አመት፡፡ አሁን መሰናበቻዬ ነው፡፡ ውልደቴን ይዛ ብቅ ያለችው ጸሃይ መጥለቂያዋ እንደተቃረበ ስለታወቀኝ፣ የቆየሁባትን፣ የኖርኩባትን ምድር እንድታሰናብተኝ ወዳለችበት ሄድኩ፡፡ ከምድር ጋር ለስንብት ከመገናኘታችን በፊት ሃሳብ ያዘኝ፡፡ ቆይ ተቃቅፈን ተሳስመን ነው…
Read 3405 times
Published in
ልብ-ወለድ
የመጨረሻዋን መለኪያ እንጥፍጣፊ ሳላስቀር መጨለጤን አስታውሳለሁ፡፡ ግሮሰሪዋን ለቅቄ ወጣሁ - በእኩለ ሌሊት፡፡ እየተደነቃቀፍኩ… እየተደነባበርኩ በውድቅት ቤቴ ደረስኩ፡፡…ሶፋው ላይ ዘፍ! ብዬ ተቀመጥኩ፡፡ የቤቱ ዕቃዎች ውልብ! ውልብ! እያሉ ተሽከረከሩብኝ፡፡ አጥወለወለኝ፡፡ ሕሊናዬን እንደመሳት አደረገኝ፡፡ ልቤም ደቅ! ደቅደቅ! ብላ እንደመቆም ቃጣት ልበል፡፡ …ብቻ ወሰድ…
Read 5375 times
Published in
ልብ-ወለድ
ግርም ይለኛል፡፡ ድንቅ፡፡ ነገ…ዛሬን… አለመምሰሉ፡፡ ዛሬ ደግሞ … ትናንትናን አይደለም፡፡ *** እንደ እኔ አይነት ብርታት ያላት ሴት ካለች … ፀሐይ ቅናቷ አይጣል ነው፡፡ በቁመቴ ልክ ያሰራሁት መስተዋት ቄንጠኛው … ስወለድ እንዲህ ሆኜ እንደመጣሁ … ሲያሳብቅ በለውጡ ተገረምኩ፡፡ ልቅም ያልኩ ቆንጆ…
Read 76584 times
Published in
ልብ-ወለድ
“…ና! ጠጋ በልና ቁጭ በል!” አልኩት፤ ወታደራዊ በሚመስል ትዕዛዝ፡፡ ገፀ-ባህሪንማ የማዘዝ መብት ተሰጥቶኛል፡፡ we all know who we are … እኔ ደግሞ ፀሎተኛ ነኝ፡፡ ፀሎቴን ወደ ፈጣሪ ጆሮ የምተኩሰው በገፀ ባህሪው አማካኝነት ነው፡፡ ፈጣሪ፤ ድርሰትን እንጂ ደራሲውን የማድመጥ ፍላጐትም ሆነ…
Read 4336 times
Published in
ልብ-ወለድ
አዳም ከቤተሰቦቹ እንደተወለደ በቅጽበት ውስጥ ከጥንጡ ጭንቅላቱ ጋር የተዋወቀ አዲስ ንቃት ነበር፡፡ ያ ንቃት ዘላለምን የመተወን አቅም የለውም፤ ህይወት ሆኖ መቆየት ግን ይችላል፤ ህይወትን ተጣብተዋት የሚያዳክሟትና አወራጭተው ትርጉሟን ከሚያሳጧት ብስባሽ ባህሪያቶች ጋር ግን ምንም ህብር የለውም…እነዛ መንጠቆዎች ምንአልባት አስመሳይነት፣ ውሸት፣…
Read 4564 times
Published in
ልብ-ወለድ
ፀሐይ በለስላሳ ነፋስ ታጅባ ወደ ሠፈሯ እየወረደች ነው፡፡ ፀጥታው ደስታን ይወልዳል…የሬስቶራንቱ፡፡ እዚህ፤ ድርብ…አይኗ ልብን ሠርስሮ ያደማል፣ ስባ በምታጉተለትለው የሲጃራ ጭስ ህልሟን የምትፈልግ ነው የሚመስለው፡፡ ክፉ ህልም፡፡ አጠገቧ የተቀመጠው ግራ ገብቶታል፡፡ እዛ፤
Read 4125 times
Published in
ልብ-ወለድ