Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ልብ-ወለድ

Saturday, 02 February 2013 15:46

የሁለት እብዶች ታሪክ

Written by
Rate this item
(5 votes)
ቀን አልቦ፡- የተከበርኩ ሰው ነኝ፡፡ ብዙ ጉራ ላለመንዛት ብዙ ሰው ያከብረኛል፡፡ ከመስሪያ ቤት ልጀምር፡፡ የመምሪያ ኃላፊ ነኝ፡፡ አለቆቼ ይወዱኛል፡፡ ምንዝሮቼ ይፈሩኛል፡፡ እኩዮቼ ያከብሩኛል፡፡ የምኖርበት ሰፈር ውስጥም እንዲሁ፡፡ ለምን እንደሆን አላውቅም፡፡ ዝም ስለምል ይሆናል፡፡ የምጠላውም የምወደውም ሰው ስለሌለ ይሆናል፡፡ ሁሌ ደስተኛ…
Saturday, 26 January 2013 14:42

አቡቲ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እትዬ ደስታ፣ ድህነት በበረታ ክንዱ ደቋቁሶ፣ከእጅ ወደ አፍ እንኳን ለማለት በማያስችል የኑሮ ወለል ያስቀመጣቸው የኑሮ ታጋይ ናቸው፡፡ ደስታ የሚል ስም ይኑራቸው እንጂ፣ በህይወታቸው ውስጥ ደስታን ያገኙበት ቀን ትዝ አይላቸውም፡፡ ኑሯቸውን አስተውሎ ለተመለከተ ሰው፣ ስማቸው በህይወታቸው ላይ የተሰነዘረ “ምፀት” ነው የሚመስለው፡፡…
Saturday, 19 January 2013 14:43

የምርቃናዎች ወግ

Written by
Rate this item
(11 votes)
በጫት ሳቢያ ከሥራ ተባርሬያለሁ፡ የምቅመው ለማንበብ ነው፡፡ ሰሞኑን የሊዮ ቶልስቶይን War and Peace በቶልስቶይ አይነት ተመስጦ እያነበብኩ ነው፡፡የመቃሚያ ብር የለኝም፡፡ እንዳልኩት የምቅመው ለማንበብ ነው፡፡ መቃሚያ ብር ስላልነበረኝ ግን War and Peace ን ሸጬ ወደ ጫት ቤት ሄድኩኝ፡፡እንግዲህ ጫት እዚህ ድረስ…
Saturday, 12 January 2013 09:44

አንግሱኝ!

Written by
Rate this item
(3 votes)
ግዜው ድሮ ነው፡፡ በቄስ ገብረስለሴ አማላጅነት የአቶ ዘሚካኤል ህልም እንዲሰማ በግራአዝማች ሹምየ የተመራ ያገር ሽማግሌዎች ተሰይመዋል፡፡ ግራዝማች ሹምየ ከቅዳሴ በኋላ ከቤተክርስትያን አጥር ውጪ በአለት የተከበበች ዋርካ ስር ለክብራቸው በተዘጋጀው ተንቀሳቃሽ ዙፋን ተቀምጠዋል፡፡ “ዘሚካኤል፤ ስራችንን የሚያስፈታ ምን ህልም ነው ያየኸው? እስቲ…
Saturday, 05 January 2013 11:14

ጨረቃ እንደ ፀሐይ

Written by
Rate this item
(6 votes)
ጥልቅ የሆነ የንባብ ፍቅር ያደረበት ልጅ እያለ ነው። ቤተሰቦቹም ቀለም ቀመስ ስለሆኑና ኑሯቸውም የተደላደላ ስለነበር የንባብ ጥማቱን ለማርካት ችግር አልገጠመውም፡፡ በሀገሪቱ ውስጥ ለሚታተሙ ሳምንታዊ እና እለታዊ ጋዜጦች እንዲሁም መጽሔቶች አመታዊ ክፍያቸው ተከፍሎ ቤቱ ድረስ ይመጡለታል። መጽሐፍቶችማ ትልቁን የቤታቸውን መደርደሪያ ተርፈው…
Saturday, 29 December 2012 09:32

ውሸትን ፍለጋ!

Written by
Rate this item
(7 votes)
“በጣም አዝናለሁ መክሊት…ባለቤትሽ መብራቱ በደረሰበት የመኪና ግጭት የተነሳ በጣም የሚያሳዝን እና…ምናልባትም የሚያስገርም ሊባል የሚችል የአንጐል ጉዳት እንዳጋጠማው ማረጋገጣችንን ስገልጽልሽ በእውነት በእውነት እያዘንኩ ነው” አላት የአእምሮ ሀኪሙ ሙልተዘም አንገቱን ግራ ቀኝ እየነቀነቀ፡፡ ባለቤቷ መብራቱ በመኪና አደጋ በደረሰበት አደጋ በሆስፒታሉ ውስጥ ለሶስት…