ልብ-ወለድ

Saturday, 25 February 2023 13:47

መስቀል ተሰላጢን

Written by
Rate this item
(3 votes)
 በዛሬው ቀን የልጆቼ የቤት ውስጥ መምህርት፣ ደሞዟን ለመተሳሰብ ወደ ንባብ ክፍሌ እንድትመጣ ባዘዝኩት መሠረት ደፋ ቀና እያለች ደረሰች። ለጥቂት ሰኮንዶች ከተመለከትኳት በኋላ…“ወ/ት እንከን የለሽ ኃይሉ እንደምን አደርሽ?... እሱ ጋ ተቀመጭ!” አልኳት የፊት ለፊቱን ወንበር እያመለከትኩ… እንደታዘዘችው አደረገች።“ያስጠራሁሽ እኔ ዘንድ ያለሽን…
Saturday, 18 February 2023 20:36

ጣዖቷ (ጉምን መዝገን)

Written by
Rate this item
(6 votes)
በሴት የመገፋት መጥፎ ጠባሳ ከአእምሮዬ ስላልተፋቀ እያመነታሁ ነበር ሄራንን የቀረብኳት። ናርዶስ አሰፋ ከሸሸችኝ በኋላ ከሴቶች ጋር የጠበቀ ወዳጅነት መመስረት እፈራለሁ፤ በመቀራረብ ሰበብ በፍቅር ብወድቅና እንደ ናርዶስ የፍቅር ጥያቄዬን ቢገፉት በሚል ብርቱ ፍራቻ፡፡ በፍራቻዬ የተነሳም የሴት ወዳጅ ሳልይዝ ነዉ ኮሌጅ ጨርሼ…
Rate this item
(7 votes)
ሳባ እባላለሁ፡፡ ሮማን ቡና ቤት ተቀጥረዉ ከሚሠሩ ጋለሞቶች አንዷ ነኝ፡፡ እነሆ ሕይወት ፈፅሞ ባልተለምኩት ጎዳናዉ አካልቦ እዚኸኛዉ የዕድል ፈንታዬ ምዕራፍ ላይ ጥሎኛል፡፡ የልጅነት ትልሜና የአሁኑ ኑሮዬ፣… ፍፁም የተጣረሰ ነዉ፡፡ ሕይወት በተለሙት መንገድ አይነጉድም፡፡ እንደተለመደዉ አጭር ቀሚሴን ለብሼ ከባልኮኒዉ ራቅ ብሎ…
Saturday, 04 February 2023 20:42

የእንቧይ ካብ

Written by
Rate this item
(5 votes)
 ሮበርት ጆንሰን እባላለሁ፡፡ ሠዓሊ ነኝ። እነሆ ለንደን እምብርት ከሚገኘዉ ዘ ሀይደን የተሰኘ ታዋቂ ሆቴል ዉስጥ ተጎልቻለሁ፡፡ ወደ እዚህ ሆቴል ከመጣሁ ሰዓታት አልፈዋል። ይህ ሆቴል ከቀድሞ ፍቅረኛዬ ሄራን አበበ ጋር ሳንለያይ በፊት እናዘወትረዉ የነበረ ሆቴል ነዉ። ዛሬ፣ ከእሷ ጋር ከተለያየሁ ከረዥም…
Saturday, 28 January 2023 21:29

የአመጻ እርሾ

Written by
Rate this item
(5 votes)
 [ፀጉሩ በእድፍ የተፈተለ፣ ትክሻው ለቅራቅንቦዎቹ የደነደነ፣ አንደበቱ ለነገር የተባ (የሰላ)፣ ጣቶቹን ቅርጭጪት ያራራቃቸው፣ ባለ ሦስት layer ገላ ያለው አዋቂ እብድ]መዘጋጃቤቱን እየዞረ አመጻውን ሲያስተጋባ ይውላል። “እናንት ፖለቲከኞች፤ ሆድ እና ዝና ያጎለመሳችሁ፣ እናንት የእፍኝት ልጆች” ...ጮክ ብሎ...“እየመራን ነው አላቸሁ ልበል?.. የሚመ˙ራስ እውር…
Saturday, 21 January 2023 20:37

ለፍቅር ያሉት ለጠብ!

Written by
Rate this item
(3 votes)
ቤቱን ቢጫ ፎቅ ይሉታል። ስሙን ያገኘው በለበሰው ቀለም ነው። ብዙ ታዋቂ ሰዎች ወደዚህ ህንፃ ይመጣሉ። ለመግባት የሚሻኮተው የጉንዳን ሰልፈኛ ይመስላል። ከተጋቡ የሰነበቱት ፣ያልተጋቡትም ደምቀው ይቀመጣሉ። እኔም በነጠላ አጭር ወንበር ስቤ፣ ከሰዎች ጋር የሚያፋጥጥ አቀማመጥ እቀመጣለሁ። የሚስቴ እራት ወሬ ነው። እኔ…
Page 6 of 67