ልብ-ወለድ
ሄክቶር ሂዩ ሞንሮ (ሳኪ)በ1870 በበርማ ግዛት ተወልዶ በ1916 የሞተ ደራሲ ነው፡፡ አባቱ፤በበርማ መርማሪ ፖሊስ ነበር፡፡ ሳኪ በሎንዶን ጋዜጠኛ ሆኖ በመስራት የፅሁፍ ተሞክሮውን አሀዱ አለ፡፡ የመጀመሪያ የአጭር ልቦለድ ድርሰቶቹ “በዌስት ሚኒስቴር ጋዜት”ታተሙለት፡፡ በቀጣይ ህይወቱ በርካታ የአጫጭር ልብ ወለድ መድበሎች ለአንባቢዎቹ አበርክቷል፡፡…
Read 3432 times
Published in
ልብ-ወለድ
የጉልማ መላኩ ሕይወትን የሚቀይር ተአምር የተፈጠረው እንደ ልማዱ በማለዳ ተነስቶ ወደ ሥራው እየሄደ ሳለ ነበር፡፡ ተአምሩ በተከሰተበት ዕለት ባለቤቱ ጐጄ፣ ከውድቅት ጀምሮ እስከ ንጋት ድረስ በመነዝነዝ፣ እንቅልፍ በዓይኑ ሳይኳል እንዲያድር አድርጋው ነበር፡፡ ከንዝንዟ ለመሸሽ በጠዋት ተነስቶ ወደ ሥራው ሲሄድ ነው…
Read 3442 times
Published in
ልብ-ወለድ
(ካለፈው የቀጠለ)ሀሌሉያ ሚናን እንዳፈቀረው አፍቅሮ አያውቅም፤ ኧረ እሱ ጭራሽ አፍቅሮ አያውቅም፤ አሁን ግን የሚያስበው ስለ ፍቅር፣ የሚያነበው ስለ ፍቅር፣ የሚያደምጠው የፍቅር ሙዚቃ ነው፡፡ በየቀኑ ከሚሰማቸው የፍቅር ዘፈኖች የወደዳቸውን ሀረጎች ስንኞች እየፃፈ ለሚና ስልኳ ላይ ይልክላታል። የትኛውም ሀረግ፣ የትኛውም ስንኝ ግን…
Read 7656 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሁለቱም ፍቅር ይይዛቸዋል ተብለው የሚጠረጠሩ አይነት አይደሉም፡፡ ‘እንዲህ የሚባል ነገር አለ እንዴ?’ ሊል ይችላል አንዳንድ ሰው፡፡ አዎ እንዲህ የሚባል ነገር አለ፡፡ ለምሳሌ ፡- “እከሌ እኮ ፍቅር ይዞታል፡፡” ሲባል” “ተዉት እባካችሁ እሱ ልማዱ ነው፡፡” የሚል መልስ ይሰማል፡፡ አንዳንዴም፡- “እከሊት እኮ ፍቅር…
Read 26052 times
Published in
ልብ-ወለድ
(የሰባ መስዋዕት) ሐበሻ ሽፍታ ይወዳል፡፡በዝምታ የተኳለ መልከመልካምነት አይመስጠውም፡፡የቁጣ ዝናሬን ታጥቄ…ምንሽሬን ወልውዬ…ግስላ መሆን ነው፡፡ የገዛ ህሊናው ነበር እንዲህ እያለ ልቡ ውስጥ ነጋሪት እየጐሰመ ፋኖ ያደረገው፡፡ እንየው፤ ቀጠሮው ቀፎታል፡፡ የልጅነት ጊዜውን በዘርዛራ ወንፊት አንገዋሎ፣ አንገዋሎ፣ የትዝታውን ውጤት እንቅጥቃጭ አድርጐበታል፡፡ እጁ ላይ “ቴስቲ”…
Read 4079 times
Published in
ልብ-ወለድ
አስር አለቃ ጠና ከካፊያው ለመሸሽ ወደ ፋርማሲው በረንዳ ጠጋ አሉ፡፡ «ተናግሬያለሁ ጌታው!... ሰሃት ታለፈ በኋላ ወደዚህ መጠጋት አይቻልም» አሉ የፋርማሲው ዘበኛ ኮስተር ብለው፡፡ «ምን ላርግ ብለህ ነው!?… ስንትና ስንት ብር ያፈሰስኩበት መዳኒት አጉል ሁኖ ሊቀርብኝ እኮ ነው!» ብለው ቆፈን ያደነዘዘው…
Read 3931 times
Published in
ልብ-ወለድ