ልብ-ወለድ
በሁለት ወራት ልዩነት ውስጥ እግዜር ጨብጦ በዞሮዶባ ሰፈር ስርቻ የጣላቸው ገፀ ባህሪዎች መሃል ሁለቱ ሞቱ፡፡ ከስርቻው ወደ ቁሻሻ መጣያው ቅርጫት ተወረወሩ፡፡ መላው ተስፋ ቆራጭ ማህበረሰብ ደነገጠ። «ተረፍን» የሚሉት ስለ ራሳቸው እጣ-ፈንታ ማሰላሰል ያዙ፡፡ ተጨማድዶ እስከ መጨረሻው መቀጠል አይቻልም፤ መዘርጋት ካቃተው…
Read 2420 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሰመመን ላይ ነኝ፡፡ ደጋግሞ የሚነካካኝ ጣት መሆኑን ስረዳ አቅጣጫውን ተከትዬ ዞርኩ፡፡ እጮኛዬ ናት፡፡“የኔ ፍቅር ....ንቃ...ንቃ...” በለሆሳስ ድምፅ ጆሮዬ ላይ ተለጥፋ እያቃሰተች ...“ምን ሆነሻል...” ግራ በመጋባት ስሜት ....ሰውነቴ በላብ ተዘፍቋል፡፡ ሰቆቃ የተሞላበት ህልም እያየሁ ነበር -- የቀሰቀሰችኝ፡፡በርግጥ ህልሙ፤ ገዳም ውስጥ በሶስት…
Read 2954 times
Published in
ልብ-ወለድ
ፍርሃትን ፈራሁት! በግቢዬ የተከልኩትን ሽንኩርት እየኮተኮትኩ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ያድጋል የሚል እምነት አልነበረኝም፡፡ ዛሬ ላይ ሆኜ ዘሩን ስተክል የነበረኝን ፍርሃት ሳስታውሰው ስጋት ይደቀንብኛል፡፡ በትክክል አድጎ ያፈራ ይሆን!? እላለሁ፡፡ ያም ሆኖ እየኮተኮትኩ ነው፡፡ ስራዬን አላቋረጥኩም፡፡ ሰውን ሰው ያደረገው ስራው ነው --…
Read 2732 times
Published in
ልብ-ወለድ
…ጊዜያዊ እንጂ ለዘላቂነት ደስታ የማይሰጥ፤ ለአጭር ጊዜ እንጂ በቆይታ ህይወትን የሚጐዳ ነገር ሁሉ “ሱስ” ተብሎ ሊጠቃለል ይችላል፡፡ ፍርሀት፣ ጥርጣሬና አምባገነንነትም ከዚሁ ተክለ ቁመና ግራና ቀኝ ኪስ ቢፈተሹ ተደብቀው ይገኛሉ፡፡ መርዶቂዮስ ስድስተኛውን ሲጋራውን እየለኮሰ እንደለመደው እለታዊ ማማረሩን ጀመረ፡፡ ማማረሩ ራሱ የሱሱ…
Read 2712 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት ያህል በስልክ እናወራለን፡፡ አንዳንዴም ከምሽቱ አስራ ሁለት ሰዓት እስከ አንድ ተኩል ልናወራ እንችላለን፡፡ ሁኔታው የሚወሰነው በዕለቱ በሚኖረን የወሬ መጠንና የውስጥ ፍላጐታችን ሃይል ነው፡፡ እኔ በበኩሌ አንዳንዴ ባናወራ የምልበትም ቀን አለ፡፡ ሥራ ሲበላሽብኝ ወይም የሀገሪቱ…
Read 2791 times
Published in
ልብ-ወለድ
ባንዱ እሁድ ተጋባዥ የነበረው ሰባኪ፤”ከጎናችሁ ላለ ሰው አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ንገሩት”ብሎ አዘዘን፡፡ ቸርች ውስጥ ሆኜ ከጎኔ ያለውን ሰው ልብ ብዬ አይቼ አላውቅም ነበር…በግራ በኩል መተላለፊያ ስለነበር ወደ ቀኝ ስዞር እንደ ትንግርት የምታምር ልጅ የምለውን ልትሰማ እየጠበቀችኝ ነበር…ይህን ውበት ሳላይ…
Read 3419 times
Published in
ልብ-ወለድ