ልብ-ወለድ
የሆነ ስህተት ኣለ! ከእያንዳንዷ አላፊ ቅፅበት ህማምን ወይም ሃሴትን ማግኘት ነበረብኝ። ደቂቃዎችን ማቆም ወይም አብሬአቸው መብረር ነበረብኝ። ሹክሹክታቸውን ማድመጥ ወይም ህልሜን ማጋራት ነበረብኝ። ከቶም እንደሌለሁ ቆጥረው የረጉ ከመሰሉ ግን ችግር አለ። አሻራ እንኳ ሳይተውብኝ ጥለውኝ ከበረሩ ስህተት አለ። ለምን ሰለቸኝ?…
Read 2023 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ሙሉ ስምህን ለክቡር ፍ/ቤቱ ብትናገር?”“ፍራንክ ዋይንጋርድ እባላለሁ”“የመኖሪያ አድራሻ?”“ኒውዮርክ፤ 57ኛው መንገድ”“በምንድን ነው የምትተዳደረው?”“በአንድ የቲያትር ቡድን ውስጥ መድረክ የማስዋብ ስራ እሰራለሁ”“የጀምስ ድዌል ቀጣሪ ነበርክ?”“በእርግጥ ቀጣሪው ባልባልም የእሱ አለቃ ግን ነበርኩ። ሁለታችንም ለዋና አዘጋጁ ሚስተር ቤንደር ተቀጥረን እናገለግል ነበር”“ቴዎዶር ሮቤል የተባለውን ግለሰብ ታውቀው…
Read 1726 times
Published in
ልብ-ወለድ
በእያንዳንዱ ምሽት ታዳጊዎቹ ወደ መኝታቸው ከመሄዳቸው በፊት ሰብሰብ ብለው ማውጋት ይወዳሉ፡፡ በሰፊው ምድጃ አጠገብ ተቀምጠው ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ያንሾካሹካሉ። በደብዛዛው መስኮት በኩል ወደ ክፍሉ የሚያጮልቁትን የምሽት ፍዝ አንጸባራቂ ብርሃናት ህልም በተሞሉ ዓይኖቻቸው ይመለከታሉ፡፡ በእያንዳንዷ ጥጋጥግ የፀጥታ ጥላዎች ግር…
Read 1760 times
Published in
ልብ-ወለድ
የተዘቀዘቀ ሕይወት በፎቶ ካልተነሳ ትዝታው ባዶ መሆኑ አይቀርም:: እኔ ከነፍስ በነፍስ ለነፍስ ስለ ነፍስ ወደ ምድር ስለመጣሁ ለፎቶ የሚሆን ሥጋ አልያዝኩም፤ መንፈስ ነኝ መሰለኝ፤ የቆሰለ አንጀቴ ተራራ ሲያጥረው፣ ለፈውስ ሳንካ ሲያደናቅፈው፣ ድቅድቅ ሌሊት፣ ቀን፣ ዐመት እርስ በርስ ይናከሳሉ። ማን በማን…
Read 1721 times
Published in
ልብ-ወለድ
"--የመንደሯ የግንብ አጥሮች በሙሉ በሆነ ዓይነት የመገለል፣ የመነጠል ስሜት ተሞልተዋል፡፡ አየሩ በጠላትነት ተወሯል፡፡ ተሰምቶኛል፡፡ ልነካው ሁሉ እችላለሁ፡፡ ክቡድ እና እውን ነው፡፡ ሆኖም ከዚህ በኋላ መቼም ይሁን መቼ መንደሯን ለቅቄ አልሄድም፡፡--" ወደ ተወዳጁ መንደሬ ለመመለስ በታገስኩባቸው ጊዜያት ሁሉ በህልቆ መሳፍርት የውስጤ…
Read 1615 times
Published in
ልብ-ወለድ
(የአጭር አጭር ልብወለድ) መዝገቡ እንቅልፍ በዐይኑ አልዞር ብሎ ጣሪያ ይቆጥራል፡፡ አሁንም አሁንም ይገላበጣል፡፡ ከራስጌው ያለውን መብራት አበራና ከጠረጴዛ ላይ ከደረደራቸው መጻሕፍት መካከል፣ አንዱን አፈፍ አደረገ፡፡መጽሐፍ የሚገልጠው በተካልቦ አይደለም። በእያንዳንዱ የመጽሐፍ ቅጠል ላይ፣ እንደ ኒሻን የተደረደሩትን የቃላት መንጋ፣ በጥሞና ይመረምራል፡፡ አርበ…
Read 1902 times
Published in
ልብ-ወለድ