ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
 ኪሳራው የኔ ብቻ ሳይሆን የሀገርም ጭምር ነው” - አቶ አለምሰገድ ይፍሩ አቶ አለምሰገድ ይፍሩ የ”አለምሰገድ ይፍሩ ጠቅላላ ህንፃ ሥራ ተቋራጭ ድርጅት ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ ናቸው። እ.ኤ.አ ከ2005 ዓ.ም ጀምሮ ኑሯቸውን በሰሜን አሜሪካ ኮሎራዶ አድርገዋል። ከሀገር ከመውጣታቸው በፊት በወላይታ ዞን…
Saturday, 25 March 2023 17:46

ሁለት ገጠመኞች

Written by
Rate this item
(4 votes)
 አስታውሳለሁ፤ በአንድ ብራማ ቀን አንዲት ልጅን እየጀነጀንኳት ከፊት ለፊታችን ወደምትገኝ አንዲት ምግብ ቤት ዎክ እያደረግን ሳለ ነበር፤አንድ ፖስተራዊ አለባበስ የለበሰ ሰውዬ፣ በፈገግታ ፊቱን አሸብርቆ ወደ እኛ ሲራመድ ያየሁት።እንዳየሁት በኪሴ ጎዶሎነት ልጅቷን ወደ ሽሮ ቤት ይዤ እየሄድኩ በመሆኔ የተሰማኝን መሸማቀቅና የኪሴን…
Rate this item
(4 votes)
 አውቶ ሜካኒኮች “Troubleshooter” የሚሉት የመኪና ሕመም የት እንደሆነ የሚያገኙበት መሣሪያ አላቸው። “የፈረንጅ ሚስት” የተሰኘው የእስከዳር ግርማይ መጽሐፍ በኢትዮጵያ መኪና ላይ ካሉ ሕመሞች አንደኛውን የሚጠቁም ባለ 119 ገጽ መጽሐፍ ነው፡፡ የመኪና አንዱ ብልሽት መኪናውን በሂደት ከጥቅም ውጭ እንደሚያደርገው ሁሉ በሀገር ላይ…
Rate this item
(3 votes)
“የእኔ እናት 14 ዓመት አልቅሳ ነው ወደ ሳቋ የተመለሰችው” የዛሬ 17 ዓመት በ1998 ዓ.ም በዋግ ህምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን፣ በእነ ሰለሞን ዘገየ ቤት ውስጥ አንድ ህንፃ ተወለደ። ይህ ህጻን ሲወለድ ጀምሮ ባጋጠመው የብልት ችግር ሳቢያ ሽንቱን የሚሸናው በእምብርቱ ነበር፡፡ በዚህ…
Rate this item
(3 votes)
• የኦሮሚያና የፌደራል ወህኒ ቤቶች ለየቅል ናቸው • ፍ/ቤት ሥልጣን የለውም፤ ትዕዛዙ እየተፈጸመ አይደለም “አዲስ ስታንዳርድ” የተሰኘው የእንግሊዝኛ ድረገጽ፣ ሰሞኑን የኦነግ ከፍተኛ አመራር ከሆኑትና ለሁለት ዓመት በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ታስረው ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር ከተፈቱት ከኮሎኔል ገመቹ አያና ጋር ቃለ…
Rate this item
(1 Vote)
‘ዳኞች ከመመረመሩ ይናገራል ምድሩ፣ ይገኛል ነገሩ’ በቅርቡ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌስቡክ ገጽ ላይ፣ የሕግ አውጪው የመንግስት አካል ከአራት ዓመት በፊት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ የሾማቸው ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ እና አቶ ሰለሞን አረዳ በፍቃዳቸው ከሃላፊነታቸው…
Page 13 of 266