ነፃ አስተያየት
የኢህአዴግ የግምገማና የተሃድሶ ባህል ምን የኢህአዴግ የግምገማና የተሃድሶ ባህል ምንይመስላል? በሚለው ላይ በሽግግሩ ወቅትና ከዚያ በኋላ እስከ 1993 የተሃድሶ ንቅናቄ ድረስ የኦህዴድ እና የኢህአዴግ ከፍተኛ አመራር የነበሩት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ይመስላል? በሚለው ላይ…
Read 3701 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ፓርቲው ለተቃዋሚዎች ሁሉ ጥሪ አድርጓል፤ ውጥኑ ይሳካለት ይሆን?• አንድ ጠንካራ ተቃዋሚ ለመፍጠር ህልውናውን ለማፍረስ ዝግጁ ነው• ዓላማው የህዝቡን ትግል መምራት፣ህዝቡን የስልጣን ባለቤት ለማድረግ ነው• ሁሉም ተቃዋሚ ፓርቲ በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ተቀምጦ መነጋገር አለበትኢዴፓ ከወትሮው ለየት ያለ አቅምና ቁርጠኝነትን የሚፈታተን፣…
Read 4186 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢህአዴግ ሥልጣን ከያዘ በኋላ በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች በተቀሰቀሰው ታይቶ የማይታወቅ ህዝባዊ አመፅና ተቃውሞ በአጠቃላይ ወደ አንድ ሺ የሚጠጉ ዜጎች ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን በብዙ ሺዎች የሚገመቱ በእስር ላይ እንደሚገኙ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋማትና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ሪፖርት ይጠቁማል፡፡ የሟቾች ቁጥር…
Read 1934 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የፖሊሲ ለውጥ ከሌለ የግለሰቦች መቀያየር ለውጥ አያመጣም”• ተቃዋሚዎችና ፖለቲከኞች በሹም ሽሩ ደስተኞች አይደሉም• የህዝቡን ጥያቄዎች መለስ ብሎ ማየት ያስፈልጋል ተባለኢህአዴግ ሥልጣን ከያዘ በኋላ በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች በተቀሰቀሰው ታይቶ የማይታወቅ ህዝባዊ አመፅና ተቃውሞ በአጠቃላይ ወደ አንድ ሺ የሚጠጉ ዜጎች ህይወታቸውን ያጡ…
Read 5314 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአገሪቱ ለተፈጠረው የፖለቲካ ቀውስ ምሁራን፣ፖለቲከኞች፣ ዕውቅ ግለሰቦችና የአገር ሽማግሌዎች የመፍትሄ ሃሳብ የሚሉትን መሰንዘራቸውን ቀጥለዋል፡፡ ሃሳባቸውጆሮ አግኝቷል ወይ ለሚለው እርግጠኛ መልስ መስጠት አይቻልም፡፡ ውጤቱን በሂደት የምናየው ይሆናል፡፡ አንድ ነገር ግን በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል፡፡ የመፍትሄሃሳቦቹ ቀውሱ እልባት እስኪያገኝ ድረስ መቀጠል አለባቸው፡፡ መንግስት…
Read 1902 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ውለዳት” - ኤልያስ ቦጋለ ካሳተመው የግጥም መድበል ጋር ላስተዋውቃችሁ። ለመፍትሄ ያግዛል።“ሀብት በማፍራት፣ ራስን የመቻልና የመበልፀግ አላማ” እጅግ ቅዱስ አላማ እንደሆነ፣ በቅጡ ማስተዋልና መገንዘብ አልሆነልንም፡፡ ወይም አልፈለግንም፡፡ እህስ? መስዋዕት መሆንንና መፅዋችነትንና እንደ ጣዖት እናመልካለን፡፡ እና ከድህነት ጋር ተጣብቀን፣ መላቀቅ አለመቻላችን ይገርማል?ፖለቲካችንንም…
Read 5025 times
Published in
ነፃ አስተያየት