ነፃ አስተያየት
ዓለም ካየቻቸው ዘግናኝ ጭፍጨፋዎችና ግድያዎች መካከል አንድም ከታሪክ አንብበን አንድም በግላጭ አይተን የሰው ልጅ እንዴት በዓይን እርግብግቢት ፍጥነት ወደ አውሬነት ሊቀየር እንደሚችል ምስክር ለመሆን ችለናል፡፡ የሰማናቸው የግፍ ታሪኮች በጥፍር የሚያስቆሙ፣ ያየናቸውም ሰቆቃዎች የደም ዝውውርን ቀጥ የሚያደርጉ ናቸው፡፡ ስለቀሪው ዓለም ግፍ…
Read 2243 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(የመግደል-- የማፈራረስ-- የማውደም-- ልኩ ምን ይሆን??) የግፍ ጩኸትና ሰቆቃ - ሲቃና ጩኸቱ ከምድሪቱ ሽቅብ፣ ከሰማያት ሰማይ ወጥቶ ይሰማል፡፡ በከንቱ የፈሰሰው የ’አቤል” ደምም እኛም ዘንድ ይጮሃል፡፡ ከአምላክም ደጃፍ ይፈሳል...ይሄ ከሲኦል ቅጥር ፈልሶ የመጣ ርኩሰት.... እኩይ የሰይጣን ቡድን .... ወያኔ ይሉት አረመኔ…
Read 11191 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በትግራይ “እንገንጠል” የሚያስብል የተለየ በደል አልተፈፀመም የቀድሞው ፖለቲከኛና አንጋፋው ምሁር ፕ/ር አድማሱ ገበየሁ፣ “የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከየት ወዴት?” በሚል ርዕስ ከንጉሣዊው ስርዓት ማብቂያ ጀምሮ እስካሁኑ ዘመን ድረስ a የፖለቲካ አባጣ ጎርባጣ የፈተሹበትና በቀጣይ ምን አይነት መንገድ ብንከተል ይበጃል ለሚለው አቅጣጫዎችን ያመላከቱበት…
Read 1545 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በ1987 ዓ.ም የበርታ ኮንስትራክሽን ድርጅት ከጋሸና እስከ ላሊበላ ያለውን መንገድ እየሰራ ስለነበር የመንገዱን ሥራ ለማየት ወደ ሥፍራው ተጉዤ ነበር፡፡ በወቅቱ አካባቢው ተርቧል ተብሎ የላሊበላ ከተማ በእርዳታ ፈላጊዎች ተጨናንቆ ነበር። እርዳታ ለመቀበል ከተሰበሰቡት ሰዎች አራት ያህሉን አነጋግሬ ነበር፡፡ አንደኛው ታዲያ ወደ…
Read 1990 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"ትሕነግ በአፋርና በአማራ፣ በተለይ ደግሞ በገባበት የአማራ አካባቢ ሁሉ ጦሩ ንብረት እንዲዘርፍ፣ መዝረፍ ያልቻለውን እንዲያወድም፣ ከጥቅም ውጪ እንዲያደርግ፣ ሴቶችን እንዲደፍር፣ ተቋማትን እንዲያፈራርስ መመሪያ ሰጥቶ በፈጸመው ወንጀል ሁሉ መጠየቅ እንዳለበት መዘንጋት አይገባም፡፡--" ባለፉት ሁለት ሳምንታት የአገርን ህልውና ለማስከበር እየተካሄደ ባለው ጦርነት…
Read 8212 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአንጋፋው ፖለቲከኛና ምሁር እይታ የዛሬ እንግዳችን ፕ/ር አድማሱ ገበየሁ ናቸው፡፡ ፕ/ር አድማሱ ገበየሁ የቀድሞ አንጋፋ ፖለቲከኛ ምሁርና ተመራማሪ ናቸው፡፡ ለ16 ዓመታት በዩኒቨርስቲ መምህርነት፤ ከ25 ዓመታት በላይ በሃገር አቀፍ አህጉር አቀፍና አለማቀፍ ደረጃ በውሃ ሃብት ምህንድስና መምህርና አጥኚ ሆነው እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡በፖለቲካ…
Read 1844 times
Published in
ነፃ አስተያየት