ፖለቲካ በፈገግታ
“ኳስ ነጻ ጋዜጠኝነት ምን እንደሚመስል አሳይቶናል” Football ብዙም አልወድም፡፡ በልጅነቴ ኳስ ተራግጬ ስላላደግሁኝ ይሆናል፡፡ “ከ’ዱርዬ’ ልጆች ጋር እንዳትገጥም!” ተብሎ ያደገ ልጅ አታውቁም--። ለመውደድ ሞክሬም አልተሳካልኝም….. የዋንጫ ጨዋታ ከጓደኞቼ ጋር እያየሁ ሰልችቶኝ አቋርጬ ወጥቻለሁ፣ ብዙ ጊዜ። ( I couldn’t help it)ቢሆንም…
Read 6209 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
“ከሃሳብ የዘለለ ህብረት ለተቃዋሚዎች አለርጂክ ነው” እኛና ዓለም በቁጥር ጉዳይ ልንስማማ አልቻልንም “አብዮታዊ ዲሞክራሲ ሳይንስ ነው ፍልስፍና?” አንዲት ሩሲያዊ ሴት ወይዘሮ፣ ለቀድሞው የሶቭየት ህብረት (አገሪቱ ሺ ቦታ ሳትበታተን ማለት ነው!) መሪ ለጎርባቾቭ እንዲህ የሚል ጥያቄ ያቀርባሉ፤ “ክቡር ፕሬዚዳንት፤ ኮሙኒዝም ሳይንስ…
Read 10015 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ደጋፊዎቻቸው ገንዘብ አዋጥተው በስማቸው በመሰረቱት ቤተ መቅደስ ውስጥ ባቆሙላቸው ጣኦት አማካይነት እየተመለኩ እንደሆነ የዘገበው ሮይተርስ፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በበኩላቸው የደጋፊዎቻቸው ድርጊት እንዳስደነገጣቸውና አፈንጋጭ እንደሆነ መናገራቸውን አስታወቀ፡፡በመቶዎች የሚቆጠሩት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ደጋፊዎች፣ ራጅኮት በተባለችው የህንድ ምዕራባዊ ከተማ በሰሩት…
Read 4725 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የሰለጠነ ተቃዋሚ በላቀ ብስለት እንጂ በእልህ አይመራም የአስለቃሽ ጭስ ችግራችንን ኒዮሊበራል መንግስታት ይታደጉን እነ “አንድነት” እርስ በርስ ከሚወነጃጀሉ ቢናዘዙ ይሻላቸው ነበር እንዳለፉት ሳምንታት ሁሉ የዛሬውም ጉዳያችን ትንሽ ጠነን የሚል ስለሆነ፣ ወጋችንን ዘና ብለን እንጀምረው - በቀልድ፡፡ መጀመሪያ “ቀልድታትን አሽሙራትን ምህረይ…
Read 4012 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
አንድ አፍሪካዊ የዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ለብዙ ዓመታት በምዕራብ አገራት ትምህርቱን ሲከታተልና ሲያስተምር ቆይቶ ወደ ትውልድ ቀዬው ይመለሳል፡፡ የትውልድ መንደሩ እንደደረሰም አንድ የመንደር ልጅ ሃይቅ ዳር ቆሞ ይመለከታል፡፡ ልጁ ሰዎችን በታንኳ እያሳፈረ የዕለት ጉርሱን የሚቃርም ነው፡፡ ፕሮፌሰሩ ጀልባው ላይ ተሳፍሮ አፍታ እንኳን…
Read 3462 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
* ፋና “ድምጽ ለተነፈጉ ተቃዋሚዎች ድምጻቸው ነኝ” ብሏል * “ፈንድ” አፈላልጌ የፓርቲዎች ክርክር ለማዘጋጀት አስቤአለሁ * “ሳይማሩ ያስተማሩኝን መምህሮቼን አመሰግናለሁ” ከማለት ያድነን! በአንድ የአገራችን ዩኒቨርሲቲ ምሩቃን መፅሄት ላይ አንዱ ተመራቂ ከፎቶው ስር ምን ብሎ እንደጻፈ ታውቃላችሁ? “ሳይማሩ ያስተማሩኝን መምህራኖቼን አመሰግናለሁ”…
Read 3698 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ