Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Saturday, 21 January 2012 11:06

በ28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ለሻምፒዮኑ 2ሚ.ዶ ይበረከታል ጋና ና አይቬሪኮስት በዋንጫ ግምት ይመራሉ ሱዳን ከሪፍረንደም፣ ሊቢያና ቱኒዚያ ከአብዮቶቻቸው ማግስት ይሳተፋሉ ዝሆኖቹ በሚሊዮነሮች ብዛት ብልጫ አላቸው ካፍ የገቢ አቅሙን ማጠናከሩ ይታያል የአውሮፓ ክለቦች በወሳኝ ተጫዋቾቻቸው መነጠቅ ተማርረዋል 28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ኢኳቶርያል ጊኒ ከሊቢያ ጋር በሚያደርጉት…
Saturday, 21 January 2012 11:04

የሊጉ የቲቪ ስርጭት አልተቋጨም

Written by
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታዎችን በቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት ሽፋን ለመስጠት በወጣ ጨረታ ዓለም አቀፉ የቢራ ጠማቂው ኩባንያ ሄኒከን በ4.5 ሚሊዮን ብር ማሸነፉ ቢነገርም በስያሜ ዙርያ የተፈጠረ አለመግባባት ሙሉ ስምምነት እንዳዘገየው ታወቀ፡፡ ጨዋታዎቹ በኢእፌ ምርጫ ተለይተው እንደሚተላለፉ ቢጠበቅም 37 ጨዋታዎችን ስፖንሰር በማድረግ…
Rate this item
(0 votes)
ለንደን ከምታስተናግደው 30ኛው ኦሎምፒያድ መጀመር 6 ወራት ቀደም ብሎ ለታላላቆቹ የኢትዮጵያ አትሌቶች ሃይሌ ገብረስላሴ፤ ቀነኒሳ በቀለና እና ጥሩነሽ ዲባባ የዓለም መገናኛ ብዙሃናት ኦሎምፒኩ ከሚናፍቃቸው ኦሎምፒያኖች ተርታ በመጥቀስ እየዘገቡ ቢሆንም ለኢትዮጵያ የሜዳልያ ዕድል የተሰጠው ግምት ማነሱ እንደሆኑ ታወቀ፡፡ ከ2 ወር በፊት…
Rate this item
(0 votes)
ፊፋ በሚያዘጋጀው የ2011 የዓለም እግር ኳስ ኮከቦች ምርጫ ላይ ባለፈው ዓመት ምንም ተሳትፎ ያልነበራት ኢትዮጵያ ዘንድሮ ንቁ ተሳትፎ ማድረጓ ታወቀ፡፡ የዓለም እግር ኳስ ኮከቦችን ለመምረጥ ከዓለም ዙሪያ ከተሰበሰበው ድምጽ የኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ዋናአሰልጣኞችና አምበሎች እንዲሁም ሁለት የግል…
Rate this item
(0 votes)
ለ28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አዲስ ሻምፒዮን ይፈጠራልከ2 ሳምንት በኋላ በጋቦንና ኢኪቶሪያል ጊኒ የሚዘጋጀው 28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አዲስ ሻምፒዮን እንደሚያሳይ ተገመተ፡፡ በአፍሪካ ዋንጫው ላይ የአህጉሪቱ ታላላቅ የእግር ኳስ ብሔራዊ ቡድኖች አለመገኘታቸው አንድ ልዩ ገፅታ ሲሆን ለፍፃሜው ማለፍ ከቻሉት 16 አገራት 5 ብቻ…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ በለንደን በሚደረገው 30ኛው ኦሎምፒያድ ላይ ኢትዮጵያ በሚኖራት ተሳትፎ የሚመዘገበውን ውጤት ከአራት አመት በፊት ቤጂንግ ከተገኘው በ40 በመቶ የማሳደግ ዓላማ እንዳለው ገለፀ፡፡ አጠቃላይ ዝግጅቱን ከ1 ዓመሩን ያስታወቀው ኮሚቴው በኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን 60 አሰልጣኞችና ሌሎች ባለሙያዎች እንዲሁም በለንደን ኦሎምፒክ…