ስፖርት አድማስ
ለሻምፒዮኑ 2ሚ.ዶ ይበረከታል ጋና ና አይቬሪኮስት በዋንጫ ግምት ይመራሉ ሱዳን ከሪፍረንደም፣ ሊቢያና ቱኒዚያ ከአብዮቶቻቸው ማግስት ይሳተፋሉ ዝሆኖቹ በሚሊዮነሮች ብዛት ብልጫ አላቸው ካፍ የገቢ አቅሙን ማጠናከሩ ይታያል የአውሮፓ ክለቦች በወሳኝ ተጫዋቾቻቸው መነጠቅ ተማርረዋል 28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ኢኳቶርያል ጊኒ ከሊቢያ ጋር በሚያደርጉት…
Read 2756 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታዎችን በቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት ሽፋን ለመስጠት በወጣ ጨረታ ዓለም አቀፉ የቢራ ጠማቂው ኩባንያ ሄኒከን በ4.5 ሚሊዮን ብር ማሸነፉ ቢነገርም በስያሜ ዙርያ የተፈጠረ አለመግባባት ሙሉ ስምምነት እንዳዘገየው ታወቀ፡፡ ጨዋታዎቹ በኢእፌ ምርጫ ተለይተው እንደሚተላለፉ ቢጠበቅም 37 ጨዋታዎችን ስፖንሰር በማድረግ…
Read 2651 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለንደን ከምታስተናግደው 30ኛው ኦሎምፒያድ መጀመር 6 ወራት ቀደም ብሎ ለታላላቆቹ የኢትዮጵያ አትሌቶች ሃይሌ ገብረስላሴ፤ ቀነኒሳ በቀለና እና ጥሩነሽ ዲባባ የዓለም መገናኛ ብዙሃናት ኦሎምፒኩ ከሚናፍቃቸው ኦሎምፒያኖች ተርታ በመጥቀስ እየዘገቡ ቢሆንም ለኢትዮጵያ የሜዳልያ ዕድል የተሰጠው ግምት ማነሱ እንደሆኑ ታወቀ፡፡ ከ2 ወር በፊት…
Read 2816 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ፊፋ በሚያዘጋጀው የ2011 የዓለም እግር ኳስ ኮከቦች ምርጫ ላይ ባለፈው ዓመት ምንም ተሳትፎ ያልነበራት ኢትዮጵያ ዘንድሮ ንቁ ተሳትፎ ማድረጓ ታወቀ፡፡ የዓለም እግር ኳስ ኮከቦችን ለመምረጥ ከዓለም ዙሪያ ከተሰበሰበው ድምጽ የኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ዋናአሰልጣኞችና አምበሎች እንዲሁም ሁለት የግል…
Read 3142 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለ28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አዲስ ሻምፒዮን ይፈጠራልከ2 ሳምንት በኋላ በጋቦንና ኢኪቶሪያል ጊኒ የሚዘጋጀው 28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አዲስ ሻምፒዮን እንደሚያሳይ ተገመተ፡፡ በአፍሪካ ዋንጫው ላይ የአህጉሪቱ ታላላቅ የእግር ኳስ ብሔራዊ ቡድኖች አለመገኘታቸው አንድ ልዩ ገፅታ ሲሆን ለፍፃሜው ማለፍ ከቻሉት 16 አገራት 5 ብቻ…
Read 2782 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ በለንደን በሚደረገው 30ኛው ኦሎምፒያድ ላይ ኢትዮጵያ በሚኖራት ተሳትፎ የሚመዘገበውን ውጤት ከአራት አመት በፊት ቤጂንግ ከተገኘው በ40 በመቶ የማሳደግ ዓላማ እንዳለው ገለፀ፡፡ አጠቃላይ ዝግጅቱን ከ1 ዓመሩን ያስታወቀው ኮሚቴው በኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን 60 አሰልጣኞችና ሌሎች ባለሙያዎች እንዲሁም በለንደን ኦሎምፒክ…
Read 3916 times
Published in
ስፖርት አድማስ