ልብ-ወለድ

Saturday, 03 December 2022 12:42

ሆድ እና ህሊና

Written by
Rate this item
(8 votes)
“--ስወጣ ሁለተኛ ተመልሼ እንደማልመጣ ሁሌ እምላለሁኝ፡፡ መሀላ የሽንፈት ቅድሚያ ቀብድ ነው፡፡ መሆኑ እንደማይቀር የሚያውቅ ነው የሚምለው፡፡ ብር እስካለኝ ይሄ ነገር ነገም ይደገማል፡፡ ምናልባት ከነገ ወዲያም፡፡ ሁሉም ጥሩ ነገሮች እንዲህ እያሉ ይቀጥላሉ፡፡ ገንዘብ እስካለ ድረስ፡፡--” አዲስ አበባ ውስጥ ጥሩ ምግብ ማግኘት…
Wednesday, 16 November 2022 09:51

ድንበር አትግፋኝ ትዝታ....

Written by
Rate this item
(8 votes)
 የፀሐይ አወጣጧን መሰልከኝ። በምሥራቅ ፈካ ብለህ ለፍቅር መጣህ ፣ ቀትር ላይ የተለየ የፍቅር ሙቀት ነበረህ ፣ ሲመሽ ግን በምዕራብ በኩል ጠለምክ። እኔም ፀሐይ ሟቂ ነኝ። በምሥራቅ ስትወጣ ልቤን ሰጥቼ ሞቅኩህ ፣ ቀን ላይ ጨረርህ በአናቴ አረፈ _መላ አካላቴን በፍቅር ገዛህ…
Saturday, 05 November 2022 12:44

የሌባው የመጨረሻ ምሳ

Written by
Rate this item
(7 votes)
 ትንሳኤ በጠዋቱ ተነስቶ ፊቱን ታጠበና ቁርስ አደረገ። የሚኖረው ብቻውን ሲሆን ዛሬ ለእረፍት ያህል ይመስላል፣ ከሴተኛ አዳሪ ጋር አላደረም። ለነገሩ ምክንያት ነበረው፡፡ ምንም ሳይሸቅል ነበር ያደረው። ዛሬ ግን ቆርጦ ተነስቷል፡፡ የጀበና ጫት ከጠይብ በዱቤ ወስዶ ከነከሰ በኋላ አይኑ ተከፈተ፡፡ ቀይ “ነፍስ…
Saturday, 29 October 2022 12:10

የሰይጣን መኪና

Written by
Rate this item
(6 votes)
በእንቅልፌ ውስጥ ነቅቼ ነበር፡፡ የተኛሁበትን አልጋም ቤቱንም አላውቀውም፡፡ አንዲት ሴት በሩ አጠገብ ሳጥን ላይ ቁጭ ብላ ጥጥ ታሳሳለች። እሷንም አላውቃትም፡፡ ድንገት በሩ ተከፈተና አንድ ሰው ገባ፡፡ ቢንያም ነው፤ የመሥሪያ ቤት ባልደረባዬ፡፡ ሴትየዋን አንዴ በአይኑ ገረፍ አርጐ ወደ እኔ መጣ፡፡ ወደ…
Rate this item
(4 votes)
ታሪኩን በዝርዝሩም በአጭሩም ማጋራት አይከብድም። ግን ምኑ ላይ ነው ነጥቡ? ታሪኩ እንዲህ ነው።አንድ ወርቃማ ፀጉር ያለው ትንሽ ልዑል ነበር። ደግሞም የራሱ ዓለም ነበረው። የራሴ ውብ ዓለም ይለዋል። በተዋበው ዓለምም፣ በሚያምሩ ጓደኞቹና ቤተሰቦቹ ተከቦ ይኖራል። ትልቅ ናቸው። በወርቃማ ኩሬዎች የተዋበው ዓለም፣…
Rate this item
(2 votes)
የህሊና ጥያቄና፣ የነፍስ ጥሪና ንስሐ ነው። ጥሪው ለራስ ቢሆንም፣ አድራሻው ለወንድም ነው።ለቅርብ ሰው ነው። ደግሞም፣ ለሩቅ ሰው ነው - “ይድረስ፣ ለወንድሜ ለማላውቅህ!” ይላል። ማነህ ሲልም ይጠይቃል።አዎ፣ መልዕክቱ ለወንድም ነው። “አንተ የማማ ኢትዮጵያ ልጅ” እያለ በስም ያናግራል። ግን፣ እንደተጠፋፉም ያውቃል። የቅርብ…
Page 6 of 65