Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ህልፈተ-ዜና እኔ፣ ባለቤቴና መላው ቤተሰቤ በሰማን ቀን ውስጣችን በሃዘን ደምቷል፡፡ የወንድማቸው ቤት እኛ በምንኖርበት አካባቢ ስለነበር ከትዳር አጋሬ ዳናዊት ጋር በመሆን እዚያ ሄደን በለቅሶ እና በከፍተኛ ቁጭት ሃዘናችንን ገልፀናል፡፡ ሃዘናችን ዛሬም ወደፊትም የሚበርድ አይደለም፡፡ ጠቅላይ…
Saturday, 18 August 2012 12:24

የ30ኛው ኦሎምፒያድ ማስታወሻ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የጀግኖች አቀባበልና የተገኘው ውጤት በለንደን ኦሎምፒክ ተሳትፈው የነበሩ የኢትዮጵያ ኦሎምፒያኖች ባለፈው ሐሙስ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ጀግኖቹን ኦሎምፒያኖች በአዲስ አበባ ስቴዲየም በሺህ የሚቆጠረውን የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድ አይነት ስሜት ዳግም ለመሰብሰብ በቅተዋል፡፡ የስፖርት ቤተሰቦቹ በስቴዲየሙ ተሰብስበው የአትሌቶቻችንን መምጣት በጉጉት የሚጠባበቁት ከግል ጉዳያቸው…
Rate this item
(0 votes)
30ኛው ኦሎምፒያድ ከተከፈተ ሳምንት ቢያልፈውም ኢትዮጵያውያን ኦሎምፒያኖች የሚደምቁበት የአትሌቲክስ ውድድር ትናንት ተጀመረ፡፡ በ800ሜ፤ በ1500ሜ፤ በ3ሺ መሰናክል፡ በ5ሺሜ፤ በ10ሺሜ እና በማራቶን ውድድሮች በሁለቱም ፆታዎች ለቀረቡ ሜዳልያዎች አሸናፊነት ከፍተኛውን ግምት የወሰዱት ኬንያ እና ኢትዮጵያ ናቸው፡፡ ከ4 ዓመት በፊት ቤጂንግ ላይ በተለይ በአትሌቲክስ …
Rate this item
(44 votes)
የኦሎምፒክ መድረክ ለወከሉን ኦሎምፒያኖች ብቻ ሳይሆን ለወገኖቻቸውም የኩራትና የአድናቆት ምንጭ እንደሆነ ለስፖርት አድማስ አስተያየታቸውንና መልካም ምኞታቸውን የገለፁት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ናቸው፡፡ በለንደን ኦሎምፒክ የሚመዘገብ አመርቂ ውጤት ደስታው የአትሌቶቻችን ብቻ አይደለም ያሉት አስተያየት ሰጭዎቹ እስከዛሬ ከተገኘው የበለጠ የሜዳሊያ ብዛት፣ በወርቅ፣ ብር…
Saturday, 28 July 2012 12:18

xxx ኦሎምፒያድ

Written by
Rate this item
(18 votes)
በዝግጅት 7 ዓመት የፈጀውና 14.5 ቢሊዮን ዶላር ወጭ የሆነበት 30ኛው ኦሎምፒያድ ትናንት ተከፈተ፡፡ 205 አገሮችን የወከሉ 10500 አትሌቶች የሚሳተፉበት ኦሎምፒኩ በፉክክር ደረጃው፤ በመወዳደርያ ስፍራዎቹ ጥራት፤ በቴክኖሎጂ ግብዓቶቹ፤ በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች በተለይ በሶሻል ሚዲያ መድረኮች በሚኖረው ሽፋን ገዝፏል፡፡ ከ4 ዓመት በፊት…
Saturday, 14 July 2012 00:00

ለንደን ትጣራለች!

Written by
Rate this item
(0 votes)
እንግሊዛውያንም የኢትዮጵያን ኦሎምፒያኖች ይጠባበቃሉ 30ኛው የለንደን ኦሎምፒያድ ሊጀመር አንድ ሰሞን ሲቀረው የኢትዮጵያ ኦሎምፒያኖች በመላው ዓለም ትኩረት እያገኙ ናቸው፡፡ በተለያዩ ጥናታዊ ስሌቶች የተሰሩ የኦሎምፒክ ሜዳልያ ስኬት ትንበያዎች ኢትዮጵያ በለንደን አሎምፒክ ከቤጂንግ የተሻለ ስኬት በአጠቃላይ የሜዳልያ ስብስቧ እንደሚኖራት ገምተዋል፡፡ በሌላ በኩል በእንግሊዝ…