ነፃ አስተያየት
Saturday, 02 March 2024 21:01
ይድረስ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ወያኔ” የሚል ቃል የፓርቲ ስያሜ ማድረግ በህግ ሊከለከል ይገባል
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዋጅ ቁጥር 1133/2011 እና ይህንን አዋጅ ተከትሎ በወጣው የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ዓ.ም በተሰጠው ሥልጣን መሠረት እያከናወናቸው ያሉ ተግባራት በአድናቆት የሚታዩ እና ከበሬታ የሚገባቸው መሆኑን ሳልገልጽ ባልፍ ንፉግነት ይሆንብኛል፡፡የዚህ ጽሑፍ አቅራቢ…
Read 547 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 24 February 2024 20:18
ሃይማኖት፣ ፍልስፍና፣ ሳይንስና ኪነጥበብ የየራሳቸው ንጉሦች ወይስ ተቀናቃኞች?
Written by ዩሃስ ሰ.
ገና ከመነሻችን፣ የማያከራክሩ እውነታዎች ላይ አተካራና ሙግት ለመፍጠር ተብለው የሚመጡ ክርክሮችን በማስወገድ እንጀምር።አካልና አእምሮ የሰው ተፈጥሯዊ ገጽታዎች የመሆናቸው ያህል፣ መንፈሳዊ ባሕርያትም በሰው ተፈጥሮ ላይ የሚታዩ ገጽታዎች ናቸው። ከሦስቱ ተፈጥሯዊ ገጽታዎች መካከል በአንዱ ገጽታ ላይ ማተኮርና ማጥናት፣ መማርና ማወቅ ይቻላል። ተገቢም…
Read 766 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አውሮፓዊና አፍሪካዊ በሚሉ ፍረጃዎች የጠላትና የወዳጅ ጎራ እየፈጠርን እናወራለን። “አፍሪካዊያንን ያስማማል” ብለን እናስባለን።የአፍሪካ ሕብረት ስብሰባው ከተጠናቀቀ በኋላስ? “ከሰሀራ በላይና ከሰሀራ በታች”፣ “ጥቁር አፍሪካዊና ዐረብ አፍሪካዊ”፣ “እንግሊዝኛ ተናጋሪና ፈረንሳይኛ ተናጋሪ” እያልን ተቀናቃኝ ጎራ እንፈጥራለን።ከዚያስ? ጎረቤት ከጎረቤት ጋር ይሆናል ጸቡ። “እነዚያ አበሾች፣…
Read 515 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አይሁዳዊው ግና በቀድሞዋ ፕሩሺያ በአሁኗ ጀርመን መሰንበቻውን ያደረገው አቶ ማርክስ (ለአቤቶ ኤንጂልስ ‹ወዳጄ ልቤ የድንች መግዣ አጠረኝ፤ በሞቴ ርዝራዥ ፍራንክ ስደድልኝ› ሲል የተማጸነው፤ በሚወደው ትንባሆ ሕይወቱን ያጣው ሶሲዮሎጂስታዋይ ፖትላኪ)፡- ካፒታሊስቶች የጭቁኑን ሕዝብ ደም የሚመጡ ጭራቆች ናቸው/Capitalists are vampires; they suck…
Read 586 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከዓመታት በፊት አንድ ወዳጃችን ታሞ አማኑኤል ይዘነው ሄድን፡፡ በስርዓት እንግዳ መቀበያው ውስጥ ተቀምጠን እሱም በስርዓት ህመሙ በፈቀደለት መጠን የማይያያዙ ነገሮች እያወራ ነበር።ድንገት ግን ወንበር እያነሳ መወርወር ጀመረ፤ በተለይ እኔን ካልገደልኩ አለ! ዘልዬ ወንበር ላይ ቆምኩ (ደመነፍስ መሰለኝ)፤ ከውጭ ሰዎች ሲንጫጩ…
Read 986 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የቀይ ባሕር የጭነት ማመላለሻ መርከቦች እንቅስቃሴ ከአምና ካቻምና ጋር ሲነጻጸር፣ ከግማሽ በታች ወርዶ ወደ ሩብ እየተጠጋ እንደሆነ ዘኢኮኖሚስት መጽሔት ይገልጻል።ከመላው ዓለም የምርቶች ንግድ ውስጥ 10 በመቶ ያህሉ በቀይ ባሕር በኩል ያልፍ ነበር። ቀላል አይደለም። የዓለም ዓመታዊ የባሕር ንግድ 11 ቢሊዮን…
Read 618 times
Published in
ነፃ አስተያየት