ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዋጅ ቁጥር 1133/2011 እና ይህንን አዋጅ ተከትሎ በወጣው የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ዓ.ም በተሰጠው ሥልጣን መሠረት እያከናወናቸው ያሉ ተግባራት በአድናቆት የሚታዩ እና ከበሬታ የሚገባቸው መሆኑን ሳልገልጽ ባልፍ ንፉግነት ይሆንብኛል፡፡የዚህ ጽሑፍ አቅራቢ…
Rate this item
(3 votes)
ገና ከመነሻችን፣ የማያከራክሩ እውነታዎች ላይ አተካራና ሙግት ለመፍጠር ተብለው የሚመጡ ክርክሮችን በማስወገድ እንጀምር።አካልና አእምሮ የሰው ተፈጥሯዊ ገጽታዎች የመሆናቸው ያህል፣ መንፈሳዊ ባሕርያትም በሰው ተፈጥሮ ላይ የሚታዩ ገጽታዎች ናቸው። ከሦስቱ ተፈጥሯዊ ገጽታዎች መካከል በአንዱ ገጽታ ላይ ማተኮርና ማጥናት፣ መማርና ማወቅ ይቻላል። ተገቢም…
Rate this item
(1 Vote)
አውሮፓዊና አፍሪካዊ በሚሉ ፍረጃዎች የጠላትና የወዳጅ ጎራ እየፈጠርን እናወራለን። “አፍሪካዊያንን ያስማማል” ብለን እናስባለን።የአፍሪካ ሕብረት ስብሰባው ከተጠናቀቀ በኋላስ? “ከሰሀራ በላይና ከሰሀራ በታች”፣ “ጥቁር አፍሪካዊና ዐረብ አፍሪካዊ”፣ “እንግሊዝኛ ተናጋሪና ፈረንሳይኛ ተናጋሪ” እያልን ተቀናቃኝ ጎራ እንፈጥራለን።ከዚያስ? ጎረቤት ከጎረቤት ጋር ይሆናል ጸቡ። “እነዚያ አበሾች፣…
Rate this item
(3 votes)
አይሁዳዊው ግና በቀድሞዋ ፕሩሺያ በአሁኗ ጀርመን መሰንበቻውን ያደረገው አቶ ማርክስ (ለአቤቶ ኤንጂልስ ‹ወዳጄ ልቤ የድንች መግዣ አጠረኝ፤ በሞቴ ርዝራዥ ፍራንክ ስደድልኝ› ሲል የተማጸነው፤ በሚወደው ትንባሆ ሕይወቱን ያጣው ሶሲዮሎጂስታዋይ ፖትላኪ)፡- ካፒታሊስቶች የጭቁኑን ሕዝብ ደም የሚመጡ ጭራቆች ናቸው/Capitalists are vampires; they suck…
Rate this item
(3 votes)
ከዓመታት በፊት አንድ ወዳጃችን ታሞ አማኑኤል ይዘነው ሄድን፡፡ በስርዓት እንግዳ መቀበያው ውስጥ ተቀምጠን እሱም በስርዓት ህመሙ በፈቀደለት መጠን የማይያያዙ ነገሮች እያወራ ነበር።ድንገት ግን ወንበር እያነሳ መወርወር ጀመረ፤ በተለይ እኔን ካልገደልኩ አለ! ዘልዬ ወንበር ላይ ቆምኩ (ደመነፍስ መሰለኝ)፤ ከውጭ ሰዎች ሲንጫጩ…
Rate this item
(1 Vote)
የቀይ ባሕር የጭነት ማመላለሻ መርከቦች እንቅስቃሴ ከአምና ካቻምና ጋር ሲነጻጸር፣ ከግማሽ በታች ወርዶ ወደ ሩብ እየተጠጋ እንደሆነ ዘኢኮኖሚስት መጽሔት ይገልጻል።ከመላው ዓለም የምርቶች ንግድ ውስጥ 10 በመቶ ያህሉ በቀይ ባሕር በኩል ያልፍ ነበር። ቀላል አይደለም። የዓለም ዓመታዊ የባሕር ንግድ 11 ቢሊዮን…
Page 3 of 156