ጥበብ
ህዳር 10 ቀን 2005 ዓ.ም “ልዩ ድግስ” ተብሎ በተደጋጋሚ በሬዲዮ የሰማነው ዝግጅት የተከናወነበት ዕለት ነበር - “የሺ ጋብቻ” አንድ ወይም ሁለት ጥንዶችን ብቻ ሳይሆን በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ጥንዶችን የያዘ የ “ሺዎች ጋብቻ” ነበር፡፡ እነሆ በዚሁ እለት የሺ ጋብቻው እየተካሄደ በነበረበት…
Read 14681 times
Published in
ጥበብ
(ደራሲው) የአራት ኪሎ መፍረስ የሚያስከትለው ሰብአዊ ቀውስ ከፍተኛ ነው የሚል አቋም ቢኖረውም በሌላ አንፃር መፍረስ የለበትም አይልም፡፡ ታዲያ ምን ይሁን ለሚሉትም ፀሐፊው አማራጭ አይሰጥም፡፡”አዲስ አድማስ ጋዜጣ በህዳር 1 ቀን 2005 ዓ.ም ዕትሙ፣ የዳዊት ንጉሡ ረታን ጽሁፍ “ጉንጭ አልፋው የዓለማየሁ ገላጋይ…
Read 15623 times
Published in
ጥበብ
እዚህ አዲስ አበባ ውስጥ የሬዲዮ መቀበያችንን መስመር በኤፍ ኤም በኩል ከአንዱ ጫፍ ወደ ሌላው ጫፍ ብንዘውረው ሰባት ያህል የሬዲዮ ጣቢያዎችን ማግኘት እንችላለን፡፡ ሬዲዮ ጣቢያዎቹ የተለያዩ ቢሆኑም አብዛኞቹ የሚያቀርቡት ተመሳሳይ “ዝግጅት” ነው፡፡ አንዱን ጣቢያ ከሌላው ለመለየት የሚያስችል የራሳቸው የሆነ መለያ ቀለም…
Read 16679 times
Published in
ጥበብ
ብዙ የፊልም ጽሑፎች እንዳሉሽ ሰምቻለሁ “ሰምና ወርቅ”ን በቅድሚያ ለመስራት ለምን መረጥሽ? ስትፅፍ አንዱን ጀምረህ ሳትጨርስ ሌላውን ልትጀምር ትችላለህ፡፡ አጠገብህ ያሉት ሰዎች ስክሪፕቱን አይተውት ሊወዱት ይችላሉ፡፡ የት ደረሰ ብለው ሲጨቀጭቁህ ማለቅ አለበት ብለህ ለመጨረስ ትጣደፋለህ፡፡ ወንድሞቼና እህቶቼ እያነበቡ የሙሴ (ካሳሁን ፍስሀ…
Read 4849 times
Published in
ጥበብ
አስቀድሜ የተከሳሽነት ድምፄን ላሰማ!እነሆ በዛሬ ሳምንቱ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በቁጣ ገንፍለው ድንገተኛ ክስ የመሰረቱብኝ የኬሚካል ኢንጅነሪንግ ባለሙያው ጌታሁን ሄራሞ፤ የክስ ጭብጣቸውን ለማጠናከር 130 የእንግሊዘኛ ቃላትን በመጠቀም፤ አምስት የውጪ አገራት መፃህፍትን በማጣቀስ፤ የአራት ታዋቂ ናቸው ያሉትን የውጪ ደራሲዎች ስም ጠቅሰውና…
Read 5793 times
Published in
ጥበብ
የ”ሀለሐመ” ፊደል ገበታ ፈጣሪ ማነው? ከዛጉዬ ስርወ መንግስት በኋላ ግዕዝን ተክቶ ለንግግርና ለፅሁፍ ማገልገል የጀመረውና “የመንግስት የስራ ቋንቋ” የሆነው አማርኛ፤ ግዕዙን የፊደል ገበታ የቀረፀው ማንና መቼ እንደሆነ ለማወቅ ጉጉት እንደፈጠረው ሁሉ የአማርኛው “ሀለሐመ” የሚለውም እንዴት፣ መቼና በእነማን ተፈጠረ ብሎ መጠየቅ…
Read 13815 times
Published in
ጥበብ