ባህል
እንኳን ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!‘አሳይቶ የሚሰጥ’ እንጂ ‘አሳይቶ የሚነሳ’ ዓመት እንዳይሆን አንድዬ ይርዳን! መልካም ልቦናውንም አትርፎ፣ አትረፍርፎ ይስጠንማ!ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ! አንድዬ! አንድዬ፡— ማነህ አንተ?ምስኪን ሀበሻ፡— ምስኪኑ ሀበሻ ነኝ፣ አንድዬ፡፡አንድዬ፡— አንተው ነህ!...እንኳን አብሮ አደረሰን፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ፣ ምን እያልከኝ ነው? አንድዬ፡— እንኳን…
Read 4263 times
Published in
ባህል
“--ከሰልፎቻችን፣ ከኮንሰርቶቻችን እፎይ ብለን ትንፋሽ ስንሰበስብ፣ ያኔ ሁሉም እየለየ መሄዱ አይቀርም፡፡ እስከዛው ግን አንዳንዴ ግለሰቦችና ቡድኖች ላይ ሲሰነዘሩ የምንሰማቸው አስተያየቶችም ሆኑ ትችቶች የተሳሳቱ ድምዳሜዎች ላይ እንዳይወስዱን ጥንቃቄ የሚያስፈልግበት ጊዜ ላይ ነን፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለአዲስ ዓመት ዋዜማ አደረሳችሁማ!እንቁጣጣሽ፣ እንኳን መጣሽበአበቦች መሀል…
Read 6974 times
Published in
ባህል
“ጠ/ሚ ዐቢይ ‹‹መደመር›› ሲሉ የህይወትን መሠረታዊ ህግ እያስታወሱን ነው፡፡ ባለፉት ዓመታት በተጓዝንበት ጎዳና የታዩ አንዳንድ አጥፊ የሆኑ ነገሮችን አስተውለው፤ ይህን ስህተት ለማረም ‹‹እንደመር›› አሉ፡፡ መደመር ቀላል የፍቅር ህግ ማስታወሻ ቃል ነው፡፡ የህይወትና የህብረተሰብን ቋሚና ዘላለማዊ ህግ መዘከሪያ ዘይቤ ነው፡፡ ለኢትዮጵያውያን…
Read 8072 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ይኸው ደግሞ አንደኛውን ዓመት ሸኝተን ሌላውን ልንቀበል ጫፉ ላይ ደርሰናል፡፡ እኔ የምለው…ዳያስፖራ ወገኖቻችን…ቡሄው እንዴት ነበር? የዘንድሮው…አለ አይደል… እንኳን ለእናንተ ለእኛም ገርሞናል፡፡ ድምቅ አለ እኮ!…እናማ ከበርካታ ዓመታት በኋላ ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች እየመጡ ያሉ ወገኖቻችን ስሜታቸው በእጅጉ እየተነካ መሆኑን እየሰማን…
Read 3092 times
Published in
ባህል
ርዕስ፤ ‹‹ትንሳዔ - ዘኢትዮጵያ -ከመንታ መንገድ›› (ከተመጽዋችነት ወደ አፍሪካዊ ኩራት የተደረገ ሽግግር መጻዒ ፈተናዎች እና መልካም ዕድሎች)ደራሲ፤ በረከት ስምዖንየሕትመት ዘመን፤ ሚያዚያ 2010ገጽ፤ 423ዋጋ፤ 300 ብርየበረከት ስምዖንን ሁለተኛ መጽሐፍ አነበብኩት። በዚህ ጽሑፌ አንተ እያልኩ በመጥቀሴ አንባቢን ይቅርታ እጠይቃለሁ፡፡ እንደ ተለመደው ደራሲን…
Read 10067 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…መቼም እኛን እንዳንሆን የሚያደርጉ ነገሮች እየበዙብን…አለ አይደል…ግራ የሚያጋባ ጊዜ ሆኗል፡፡ በብዙ ነገር ራሳችንን መሆን ሳይሆን…እንደሌላው እንድንሆን የሚፈለግ ይመስላል። አለበለዚያ ለቃለ መጠይቅም፣ ለልዩ የበዓል ፕሮግራምም፣ ለምንም አንመችማ!መቼም ዘንድሮ ይዞልን ‘ቦተሊካ’ እንደ ልብ ሆኖልን የለ! እና በፊት “መታፈር በከንፈር፣” ወይም “የተከደነ…
Read 2545 times
Published in
ባህል