ባህል

Saturday, 18 June 2022 20:39

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 በልጅነቷ በጋዜጠኝነት ፍቅር የወደቀችው ብዙ በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነት ታሪክ ውስጥ ጉልህ አሻራ ካኖሩት መካከል አንዷ ናት፡፡ በተለይ ከ1962-1983 ለ21 አመታት በሚድያው ዘርፍ ናኝታበታለች፡፡ መነን መጽሄት ላይ ሰርታለች። አዲስ ዘመንም ቤቷ ነበር፡፡ ብዙ ወንድም አገኘሁ አለሙ ለአመታት መኖርያዋን በካናዳ ያደረገች ሲሆን ከ…
Saturday, 18 June 2022 20:28

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 “አለማየሁ ገላጋይ አይመቸኝም!” (ማስታወሻ-ይህንን ፅሁፍ ስታነቡ ወገቧን ይዛ ለነገር ያቆበቆበች ወይዘሮን እያሰባችሁ ቢሆን ይመረጣል)ሰሞኑን በአዲሱ የአለማየሁ ገላጋይ መፅሀፍ ዙሪያ ትችት፣ሂስ የሚል የዳቦ ስም እየተሰጣቸው በየቦታው የሚለጠፉ ፖስቶችን እየተመለከትኩ ስገረም ነበር የሰነበትኩት። እውን ይሄ ሁላ አንባቢ እስከዛሬ ድረስ ነበረ? ይሄ ሁላ…
Rate this item
(1 Vote)
"ስሙኝማ... እግረ መንገድ የሆነ ነገር ትዝ ብሎኝ ነው፡፡ በቀደም በሀምሌ የሚደረገው የነዳጅ ጭማሪ ለኑሮ መወደድ ሰበብ ሊሆን አይችልም የሚል ነገር ሰማን ልበል! እንደው እንዲህ በሥራ ተወጥረን ያስቸግረናል አትበሉኝና ምን ማለት እንደሆነ የሚያስረዳኝ ባገኝ፡፡ የምር...በቃ ወጣቶቹ እንደሚሉት ‘ጦጣ’ ሆንን እኮ! እናም…
Saturday, 11 June 2022 18:31

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 የአብደላ እዝራ እናት "ሚርያም"፤ የስማቸው ነገር አበራ ለማ፣ እኔ፣ አለማየሁ ገላጋይና ጥቂት ሌሎች ሆነን፣ ከእዝራ አብደላ አክስት መኖርያ ቤት ተሰባሰበን ቆመናል። እዝራ ያረፈ እለት። አበራ ለማ (ደራሲ) መጠነኛ የህይወት ታሪኩን እንድፅፍና ለቀብር ሰዓት እንዳዘጋጅ ነገረኝና መጻፍ ጀመርኩ፡፡ ከአለማየሁ (ደራሲ) ጋር…
Rate this item
(1 Vote)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ገና “ግንቦት ገባ እኮ!” ነው ብለን ሳይበቃን ሽው ብሎ መውጣቱ ነው ማለት ነው! ደግነቱ የምንገረምበት ነገር ከመብዛቱ የተነሳ አለፍነው እንጂ ነገርዬው የሚገርም ነው፡፡ እናማ...“ጊዜው እንደ ጉድ ይሮጣል!” እንባባላለን፡፡ ስሙኝማ... ቅሽምሽም ያለ ጥያቄ ለመጠየቅ ግሪን ካርድ ይሰጠንና... አለ አይደል...…
Saturday, 04 June 2022 18:43

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የፍቅር የመውደድና የመስዋእትነት ጥግ!! ትላንት መፅሔት ሳገላብጥ ይሄን ልብ ሰባሪ አሳዛኝ ታሪክ አነበብኩ ...አንዲት እናት በትዳር አለም ውስጥ የወለደችው አንድ ወንድ ልጅ ብቻ ነበር፡፡ ታዲያ ይሄ ልጅ ተወልዶ 1 ዓመት እንደሞላው አባት በድንገተኛ የመኪና አደጋ ህይወቱ አለፈ፡፡ በዚህም እናት ልጇን…