ባህል
አዲስ አበባ “ሕፃናትን ለማሳደግ ተመራጭ አፍሪካዊት ከተማ” ለማድረግ የተከናወኑ ሥራዎች ፍሬ አፍርተዋል፤ ከተማችን አፍሪካዊ እህቶቿንና ወንድሞቿን ተቀብላ ልምድ የምታጋራ ሆናለች። በዓለም አደባባይም በተምሳሌት እየተነሣች ነው ብለዋል የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አበቤ።ለዚህም ነው፣ ከሰሞኑ በርካታ ከንቲባዎችና የሚኒስቴር ኀላፊዎች ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት…
Read 72 times
Published in
ባህል
ቻርለት ኬሪች (ናይሮቢ፤ የፋይናስና ኢኮኖሚ ቢሮ ኀላፊ)ዐይን ገላጭ ልምድ ነው ያገኘነው። ከተሞችንን ለሕጻናት አመቺ ለማድረግ፣ የግድ ሰፋፊ ቦታዎች ያስፈልጋሉ ማለት እንዳልሆነ አይቻለሁ። የከንቲባዋ ራዕይ አዲስ እይታን የሚፈጥር ነው። በተወሰኑ ቦታዎች ትልልቅ የሕጻናት መጫወቻዎችን ከመገንባት ይልቅ በየአካባቢያቸው በቅርባቸው በሺ የሚቆጠሩ የመጫወቻ…
Read 59 times
Published in
ባህል
ለአንዲት ሀገር ሁለንተናዊና የተሟላ እድገት አስተማማኝነት፣ የስርአተ ጾታ እኩልነትን ማስፈንና በተለይም የህብረተሰብና የሀገር ተፈጥሮአዊ የህልውና መሰረት የሆኑትን ሴቶች ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት በማያወላዳ መልኩ ማረጋገጥ ለጥያቄ የማይቀርብ ቁልፍ ጉዳይ ነው፡፡ በከተማችን ባለፉት ተከታታይ የለውጥ አመታት ለትውልድ የሚተላለፉ ትላልቅና ግዙፍ ፕሮጀክቶችን በአጭር…
Read 228 times
Published in
ባህል
• ከመሪር ሃዘን ውስጥ የተወለደ በጎነትና ብርታት ማቲዎስ ወንዱ-የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ፤ መሪር ሃዘንን ወደ መልካም አጋጣሚ በመቀየር፣ በልጅ ፍቅር ሳቢያ የተቋቋመ የካንሰር ድርጅት ሲሆን፤ ማህበሩ ከተመሰረተ ሁለት አስርት ዓመታትን አስቆጥሯል። በአሁኑ ሰዓትም ማህበሩ የተመሰረበትን የ20ኛ ዓመት ክብረ በዓል እያከበረ ነው።…
Read 473 times
Published in
ባህል
“እኛ ት/ቤት እጆች ይናገራሉ፤ ዓይኖች ያዳምጣሉ” የሚል መፈክር መሰል ማስታወቂያ በየቦታው ተለጥፎ ይታያል፡፡ አንዳንድ ተቋም ስሙና መፈክሩ ሳይቀር ይለያል፡፡ ስሜትና ትኩረት ይስባል፡፡ የማወጋችሁ በመዲናዋ አንድ ለእናቱ ስለሆነው ት/ቤት ነው። “አልፋ መስማት የተሳናቸው ልዩ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት”። ት/ቤቱ በ1956 ዓ.ም የዛሬ…
Read 505 times
Published in
ባህል
ከማኅበራዊ ድረገፅ ዋስይሁን ተስፋዬ)ይህ ናይጄሪያዊ ህጻን ተስፋ ይባላል .. ለባእድ አምልኮ እራሳቸውን ያስገዙት ቤተሰቦቹ ለሞት አሳልፈው ሊሰጡት ከቤት አውጥተው በጭካኔ በጎዳና ላይ ሲወረውሩት ምንም አልመሰላቸውም። ምክንያቱም ለነሱ ከዚህ ነብስ ከማያውቅ ምስኪን ህጻን ይልቅ .. የህጻኑን “ሟርተኛ” እና “መአት አምጭ” ..…
Read 1601 times
Published in
ባህል