ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ህሩይ ወልደ ስላሴ የስነ ጥበባት ማዕከል ተወዳጅ በሆነው “እረኛዬ” ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ላይ ዛሬ ከቀኑ 7፡30 ጀምሮ ሙያዊ ውይይት እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ በድራማው መሰረት ላይ ሙያዊ ዳሰሳ የሚያቀርቡት ሰለሞን ተሾመ (ዶ/ር) ሲሆኑ፣ደራሲና አዘጋጅ ቅድስት ይልማን ጨምሮ…
Read 13968 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የእውቁ ጋዜጠኛ መሰለ ገብረህይወት ስራ የሆነው “የሚዲያ አመራር” መፅሐፍ የፊታችነ ረቡዕ ግንቦት 3 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በኢንተርኮንትኔታል ሆቴል ይመረቃል፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በሚዲያ አመራር ክፍተት የሚፈጠሩ ችግሮች ያስከተሉትና እያስከተሉ የሚገኙት ችግሮችን በመቅረፍ በትክክለኛ አመራር የሚከናውን ሚዲያን ለመፍጠርና አገርን…
Read 13049 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሄሪዮሬ” የተሰኘው የመጀመሪያው የኦሮምኛ የሰርግ አልበም ነገ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ በጊዮን ሆቴል እንደሚመረቅ አዘጋጁ “በሻቱ ቶለማሪያም መልቲ ሚዲያ” አስታወቀ፡፡ “ሄሊዮሌ” በአማርኛ “ጓደኝንት” ማለት እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን ይሄው አልበም ከጥንት ጀምሮ በሰርግና በበዓላት ይዜሙ የነበሩ ግጥምና ዜማዎችን በአንድ ላይ በማሰባሰብ ብሎም…
Read 978 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን በየወሩ የሚዘጋጀው የኪነ-ጥበብ ምሽት የዚህ ወር መሰናዶ “አንድ ነገር ስለሀገር” በሚል ርዕስ ሰኞ ሚያዚያ 24 ቀን 2011 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ ይካሄዳል። በዕለቱ ፕ/ር አደም ካሚል፣ ዶ/ር ወዳጄነህ መሃረነ፣ መስከረም አበራና አንዷለም አራጌ…
Read 11383 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በ1996 ዓ.ም የተቋቋመውና በ1997 ዓ.ም ስራ የጀመረው “ኒው አቢሲኒያ ኮሌጅ” ዛሬ ከረፋዱ 3፡30 ጀምሮ በኮሌጁ አዳራሽ የጥናትና ምርምር ጉባኤውን ያካሂዳል። ኮሌጁ ከሚያከናውናቸው የመማር ማስተማር ስራዎቹ ጎን ለጎን የጥናትና ምርምር ስራዎችንና የማህበረሰብ አቀፍ አገልሎቶችን በመስጠት የተቋቋመበትን ዓላማ በአግባቡ የሚመራ ሲሆን ችግር…
Read 11404 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የጸሐፊ እና ጋዜጠኛ እስክንድር መርሐጽድቅ ሦስተኛ ሥራው የሆነው "የባለሥልጣናት ምንጣፎች እና ሌሎችም አጫጭር እውነተኛ ታሪኮች" መድበል ተመረቀ፡፡ ባለፈው ሳምንት በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የተመረቀው ይህ መጽሐፍ "የባለሥልጣናት ምንጣፎች" ከተሰኘው በተጨማሪ "መንፈሳውያን ድምጾች"፣ "የተመረጣችሁት እና <የተመረጣችሁት"›፣ "ከብርቄ ሬዲዮ እስከ ፌስቡክ" እና…
Read 11299 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና