ኪነ-ጥበባዊ ዜና
እንግሊዛዊቷ ድምፃዊት አዴሌ በጥቂት አመታት ውስጥ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ሽልማቶችን ሁሉ በመሰብሰብ ስኬታማ እንደሆነች ቢዝነስ ኢንሳይደር ገለፀ፡፡ አዴሌ ከ3 ሳምንታት በፊት በ85ኛው የኦስካር ምሽት ላይ ለጀምስ ቦንድ ፊልም በሰራችው ሙዚቃ በምርጥ ኦርጅናል ዜማ ዘርፍ የኦስካር ሽልማት ወስዳለች፡፡ የ24 አመቷ አዴሌ አዲስ…
Read 2407 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የሆሊውድ ፊልም ሰሪዎች፣ የቻይና መንግስት በሚፈፅምባቸው ሳንሱር ቢማረሩም፣ የአገሪቱ ገበያ ተመችቷቸዋል፡፡ በሌላ በኩል በቻይና የተሰሩ ፊልሞች በዓለም አቀፍ ገበያ እንዳልተሳካላቸው ሲኤንኤን ዘግቧል፡፡ ለሆሊውድ ፊልሞች፣ ትልቋ ገበያቸው አሁንም አሜሪካ ነች፡፡ በመቀጠልም ጃፓን፡፡ ነገር ግን በቻይና የሆሊውድ ፊልሞች ገበያ በየአመቱ በ30% እያደገ…
Read 2925 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የሹሩባ ማውጫዎችን የሚያሳይና በአመት ሁለት ጊዜ የሚታተም መፅሔት ማዘጋጀት መጀመሩን “መኪያ ሹሩባ ሥራ” አስታወቀ፡፡ የመፅሔቱ ዋና አዘጋጅ ወይዘሪት መኪያ ሁሴን፣ መፅሄቱ ረዣዥም ፅሁፎች የሌሉት በእንግሊዝኛ ብቻ የሚታተም ነው ብላለች፡፡ Ethiobraids የተሰኘው መፅሔት 64 ገፆች ያሉት ሲሆን በ100 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Read 4358 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 2557 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአባይ ጉዳይ ላይ ከተፃፉት አዳዲስ መፃህፍት መካከል አንዱ፤ የኒውዮርክ ከተማ ነዋሪ በሆኑት አቶ ገብረፃድቅ ደገፋ የተዘጋጀ ሲሆን፣ “ናይል ታሪካዊ፣ ሕጋዊና ልማታዊ ገጽታዎች - ለ21ኛው ክፍለ ዘመን ማስጠንቀቂያ” በሚል ርእስ ተተርጉሟል፡፡ በአቶ ወርቁ ሻረው ተተርጉሞ በ406 ገፆች የቀረበው መፅሐፍ፤ በ60 ብር…
Read 2643 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 23 March 2013 14:52
ሠዓሊውን ለመታደግ የሥዕል አውደርእይ እየቀረበ ነው
Written by =መልካሙ ተክሌ melkamutekle@gmail.com
የኢትዮጵያ ሠዓሊያንና ቀራፂያን ማህበር፣ በነርቭ ችግር እየተሰቃየ ያለውን ሰዓሊ ፍቃዱ አያሌው ለመርዳት ያዘጋጀው የሥዕል አውደርእይ ተከፈተ፡፡ በአምስት ኪሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የቀረበው አውደርዕይ እስከ መጋቢት 17 ቀን ድረስ ይቆያል፡፡ “ለሰብአዊነት እንገናኝ” በሚል ርእስ እየቀረበ ካለው አውደርእይ ለአርቲስቱ መታከሚያ የሚውል…
Read 2000 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና