ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የሆነው አንጋፋው ደራሲ፣ ገጣሚና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን፤ የጻፋቸውና የተረጎማቸው ሦስት መጻሕፍት የፊታችን ሰኞ ይመረቃሉ፡፡መጻሕፍቶቹ “ነገም ሌላ ቀን ነው”፣ “የመጨረሻው ንግግር” እና “የእኛ ሰው በአሜሪካ” የተሰኙ ሲሆን ፤ አንጋፋ የኪነጥበብ ባለሞያዎች ሥራዎቻቸውን በሚያቀርቡበት ልዩ መድረክ እንደሚመረቁ…
Rate this item
(0 votes)
3ኛው የቴአትር ፌስቲቫል “ቴአትር ለሰላም” በሚል ርዕስ ጳጉሜ 2 እና 3 ቀን 2014 ዓ.ምበብሄራዊ ቴአትርና በኤሊያና (ሆቴል እንደሚከበር የቴአትር ባለሙዎች ማህበር አስታወቀ። በመክፈቻው ዕለት ጠዋት ከ3፡00 ጀምሮ “የኮከቡ ሰው” ቴአትር በብሄራዊ ቴአትር በነጻ ለተመልካች ከቀረበ በኋላ ከሰዓት በኋላ በኤሊያና ሆቴል…
Rate this item
(0 votes)
መቀመጫውን በሀዋሳ ከተማ ያደረገው ሰማይ መልቲ ሚዲያ በሀዋሳ ከተማ ለንባብ ማደግ አስተዋጽኦ ያደረጉ አካላትን ነሀሴ 28 ቀን 2014 ዓ.ም ሊሸልም ነው። የድርጅቱ መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ኢዮብ ፅጌ ለአዲስ አድማስ እንደገለጹት የመርሃ ግብሩ ዓላማ ሰማይ መልቲ ሚዲያ ባለፈው ዓመት…
Rate this item
(0 votes)
የቀድሞው የፓርላማ አባልና የአሁኑ ዲፕሎማት የአቶ አማኑኤል አብርሃም ሁለተኛ ስራ የሆነው “ወላይታ በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ“ የተሰኘ መፅሃፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሀፉ በዋናነት ወላይታ ከጥንት እስከ አሁን የተጓዘበትን ታሪክ፣ባህል፣ሀይማኖትና ስብዕና በዝርዝር የሚያስቃኝ ሲሆን ከሽፋን ስዕሉ ትርጉም ገለፃ ጀምሮ በርካታ ጉዳዮች በውስጡ መያዙን የመፅሀፉ…
Rate this item
(0 votes)
ዋልያ መጻሕፍት በየሳምንቱ የሚያዘጋጀው የመጻህፍት ውይይት መርሓግብር፣ በዛሬው ዕለት የዶ/ር በድሉ ዋቅጅራን “የ፭ ግጥም እድሜ” መጽሐፍ ለውይይት ያቀርባል፡፡ በዚህ መርሃግብር ታዳሚያን ከገጣሚው ጋር ከሚያደርጉት የፊት ለፊት ውይይት በተጨማሪ መጽሐፍ የማስፈረም ሥነሥርዓት እንደሚኖር ታውቋል፡፡መርሐግብሩን ዛጎል የመጻሕፍት ባንክና ዋልያ መጻሕፍት በትብብር የሚያሰናዱት…
Rate this item
(0 votes)
ገቢው በ2 ቢ. ብር ለሚገነባው የኩላሊት ህክምና ሆስፒታል ማስጀመሪያ ይውላል ድርሰትና ዝግጅቱ የአርቲስት ሰለሞን ቦጋለ የሆነው “የራስ መንገድ”የተሰኘው ፊልም የፊታችን ሰኞ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በስካይ ላይት ሆቴል ይመረቃል፡፡የምረቃ ሥነሥርዓቱ የመግቢያ ዋጋው 2ሺ ብር ሲሆን እራትን ይጨምራል ተብሏል፡፡በዕለቱ የሚሰበሰበው ገቢም…