ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 19 May 2012 11:25
“መፍቻው” እና ሌሎች አጫጭር ልቦለዶች በስጦታ ይበረከታል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ከ12-18 ዓመት ያሉ ታዳጊዎች ላይ እና በሥነ ምግባር ያተኮረው “መፍቻው” እና ሌሎች አጫጭር ልቦለዶች መፅሐፍ 2000 ቅጂ በነፃ ሊታደል መሆኑን የዜማ ብዕር የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡ የደራሲ የዝና ወርቁ የብዕር ትሩፋት የሆነው መፅሐፍ በነፃ የሚታደለው ነገ በሐገር ፍቅር ትያትር…
Read 4204 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የጐንደር ከተማ የዓለም የቤተመዘክር ቀንን ለመጀመሪያ ጊዜ አከበረች፡፡ በዓለም ለ35ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለአስረኛ ጊዜ የተከበረውን ቀን ከተማዋ ያከበረችው የቤተመዘክር ፋይዳ ላይ በተደረገ የፓናል ውይይት እና የሽልማት ሥነ ሥርዓት እንደሆነ ታውቋል፡፡ ትናንት በሥነጽሑፍ ውድድር አሸናፊ ሆነው የተመረጡ ፀሐፍት ሽልማታቸውን ተቀብለዋል፡፡ ጐንደር…
Read 883 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮ ጃዝ ሙዚቃ ፈጣሪው አርቲስት ሙላቱ አስታጥቄ ታላቁ የበርክሌይ ዩኒቨርስቲ የክብር ድግሪ እንደሰጠው “ዘ ቦስተን ግሎብ” ዘገበ፡፡ ባለፈው ሳምንት የበርክሌይ ኮሌጅ በቦስተን ባከናወነው የምረቃ ስነስርዓት ከ58 አገራት የተውጣጡ 900 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን ምሩቃኑ የክብር ዲግሪ ላገኙ ባለሙያዎች ልዮ የሙዚቃ ኮንሰርት…
Read 1134 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጄኒፈር ሎፔዝ ባለፈው ዓመት በሌዲ ጋጋ ተይዞ የነበረውን የፎርብስ 100 የዝነኛ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የደረጃ ሰንጠረዥ የአንደኛነት ደረጃን እንደነጠቀች ፎርብስ አስታወቀ፡፡ 42ኛ ዓመቷን የያዘችው ድምፃዊት፤ ተዋናይትና ዳንሰኛ ጄኒፈር ሎፔዝ በገቢ ምንጮቿ መስፋት፤ በሚዲያ ሽፋኗ እና በሶሻል ሚዲያ መድረኮች በጨመረችው ዝና አምና…
Read 1200 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በነገው እለት ላስቬጋስ ውስጥ በሚገኘው የኤምጂኤም ግራንድ ጋርደን አዳራሽ የ2012 የቢልቦርድ የሙዚቃ አዋርድ ሲካሄድ የዓመቱ አርቲስት ለመባል በአዴሌ፤ሪሃና፤ ብሪትኒ ስፒርስና ክሪስ ብራውን መካከል ከባድ ፉክክር እንደሚኖር ይጠበቃል፡፡ በምሽቱ ክሪስ ብራውን ታላቅ የሙዚቃ ድግስ እንደሚኖረው የጠቆመው የቢልቦርድ ዘገባ፤ የዓመቱ ምርጥ ወንድ…
Read 1203 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 12 May 2012 09:22
በፊታውራሪ አመዴ ለማ መጽሐፍ ላይ ውይይት ይቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የሚዩዚክ ሜይ ዴይ ኢትዮጵያ የመፃሕፍት ንባብ እና የውይይት ክበብ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በሚያደርገው የመፃሕፍት ንባብና ውይይት በፊታውራሪ አመዴ ለማ መጽሐፍ ላይ ውይይት እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ በማፍለቅ የሚያወያዩት በኢኮኖሚ የግል አማካሪ የሆኑት አቶ ቢነጋ ተወልደ ናቸው፡፡ የቀድሞው ፓርላማ…
Read 1191 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና