ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 21 July 2012 12:36
የደራስያን ማሕበር የመፃሕፍት አውደርእይ ሰኞ ይቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ያዘጋጀው የመፃሕፍት አውደርእይ እና ሽያጭ ሰኞ ከሰዓት በኋላ አራት ኪሎ በሚገኘው የዳግማዊ ምኒሊክ መሠናዶ ትምህርት ቤት ይከፈታል፡፡ እስከ ሐምሌ 22 ቀን 2004 ዓ.ም የሚቆየው አውደርእይ በመፃሕፍት ሽያጭ፣ ገጠመኝ ልውውጥ፣ ውይይትና መፃሕፍት ንባብ ታጅቦ የሚቀርብ ነው፡፡
Read 892 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 21 July 2012 12:32
“እንግሊዝኛ በቀላሉ” ለገበያ በቃ “ዕዳ ከፋይ” እየተሸጠ ነው
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ተርጓሚ፣ ጋዜጠኛና የወግ ፀሐፊ ኤፍሬም እንዳለ ያዘጋጀው “እንግሊዝኛ በቀላሉ” (Simple English) መጽሐፍ ተጠቃሚዎች ራሳቸውን እንግሊዝኛ እንዲያለማምዱ የሚጋብዝ ሲሆን የአማርኛ መግለጫ ያለው የእለት ከእለት እንግሊዝኛ መማሪያ ነው ተብሏል፡፡ አዘጋጁ በመግቢያው መጽሐፏ በእንግሊዝኛ የመግባባት ችሎታቸውን በራሳቸው ጥረት ለማሻሻል ለሚጥሩ እገዛ እንድታደርግ ታስባ…
Read 955 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከሳምንት በኋላ በለንደን ከተማ የሚጀመረው 30ኛው ኦሎምፒያድ መክፈቻ ስነስርዓት አጠቃላይ ገፅታ በጉጉት እየተጠበቀ ነው፡፡ የ70 አገራት መሪዎችን ጨምሮ 80ሺ ተመልካቾችን በሚያስተናገዱበት የኦሎምፒክ ስታድዬም መክፈቻው ሲደገስ እስከ 3 ሰዓት ይፈጃል ፡፡ በታዋቂው ዲያሬክተር ዳኒ ቦየል የሚዘጋጀው ስነስርዓቱ በአረንጓዴ ቀለም የሚታጀብ ነው…
Read 755 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የ66 ዓመቱ እውቅ ተዋናይ ሲልቨስተር ስታሎን በልጁ ሞት ለተደራራቢ ሃዘኖች ተጋለጠ፡፡ ከሳምንት በፊት በመኖርያ ቤቱ ሞቶ በተገኘው ልጁ ሳጌ ስታሎን አሟሟት አባት ሲልቨስተር ስታሎን መጠየቅ አለበት በሚል ዘገባዎች እየጠወጡ ናቸው፡፡ ከ10 ቀናት በፊት የ33 ዓመቱ ሳጌ ስታሎን በሆሊውድ አቅራቢያ በሚገኘው…
Read 1877 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ማዶና ቀኝ ዘመም ብሄራዊ ግንባር የተባለ የፈረንሳይ ፖለቲካ ፓርቲ መሪን በናዚ በመመሰል በፓሪስ ባቀረበችው ኮንሰርት ክስ ሊመሰረትባት መሆኑን ቢቢሲ ገለፀ፡፡ ኤምዲኤንኤ የተባለ 12ኛ የስቱዲዮ አልበሟን ለማስተዋወቅ ባለም ዙርያ በ65 ከተሞች ኮንሰርት የማቅረብ እቅድ ይዛ እየሰራች ነው፡፡ ከሳምንት በፊት በፓሪስ ባቀረበችው…
Read 956 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአሜሪካ ከሚታዩ የቲቪ ፕሮግራሞች በሁለገብ ስኬቱ ይታወቅ የነበረው አሜሪካን አይዶል በዳኞች መመናመንና በተመልካች ማነስ ሊዳከም እንደሚችል ቺካጎ ትሪቡን አስታወቀ፡፡ በወራት ግዜ ውስጥ 12ኛውን የውድድር ዘመን ለመጀመር በዝግጅት ላይ የሚገኘው የቴሌቭዥን ፕሮግራሙ ላለፉት ሁለት ተከታታይ በዳኝነት የሰሩለት እውቅ ድምፃውያኑ ጄኒፈር ሎፔዝና…
Read 992 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና