ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአፍሪካ ሞዛይክ የፋሽንና የባህል ትርኢት በሚቀጥለው አርብ ምሽት በሸራተን አዲስ የሚካሄድ ሲሆን በዝግጅቱ አለማቀፍ የፋሽን ሞዴሎችና ዲዛይነሮች ይሳተፋሉ፡፡ የአፍሪካን ሞዛይክ ዳይሬክተር አና ጌታነህ እንደገለፀችው፤ አስራ አምስት የውጪና የሀገር ውስጥ ዲዛይነሮች በሚሳተፉበት ትርኢት፤ እውቅ የዘርፉ ባለሞያዎች ከኒውዮርክ፣ ከደቡብ አፍሪካና ከሴኔጋል ይመጣሉ፡፡…
Read 1736 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በእናቱ ኢትዮጵያዊ፣ በአባቱ ሆላንዳዊ በሆነው ዳንኤል ጁፕሁክ የተፃፈውና በእውነተኛ ታሪክ ላይ የሚያጠነጥነው “አመፀኛው ክልስ” የተሰኘ መጽሐፍ ሰሞኑን በገበያ ላይ ዋለ፡፡ ደራሲው በ12 ዓመት የእስር ቤት ቆይታው ያሳለፈውን ህይወት ከወህኒ ቤት ከወጣ በኋላ በደች ቋንቋ እንደፃፈው፣ ከዚያም ወደ አማርኛ በመተርጎም እንዳሳተመው…
Read 4151 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአሚር ዩኒስ ረሐስ የተፃፈው “የምሥራቅ ፈርጦች” የተሰኘ ታላላቅ የሐረሪ ተወላጆችን ታሪክ የያዘ መፅሃፍ ባለፈው ሳምንት ለንባብ በቅቷል፡፡ ስምንት የሚደርሱ የሐረሪ ሊቃውንቶችና የታሪክ ምሁራንን የሚያስተዋውቀው መፅሃፉ፤ መታሰቢያነቱን የሥነ ጽሑፍ ባለሙያ ለነበሩት ለአብዱል ሐፊዝ ከሊፋ መሐመድ እና ለመሐመድ ኢብራሒም ሱሌይማን አድርጓል፡፡ በመጽሐፉ…
Read 2270 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዶ/ር ጌታቸው ተድላ የተፃፉትና ከዚህ በፊት ታትመው በነፃ የተከፋፈሉት “ከትዝታ ጓዳ” እና “እንደወጡ የቀሩት ኢትዮጵያዊ” መፃህፍቶች በድጋሚ ታትመው፣ ለሜቄዶንያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል በስጦታ ተበረከቱ፡፡ ዶ/ር ጌታቸው በሜቄዶንያ በጐ ፈቃደኛ ሆነው እያገለገሉ ሲሆን ታህሳስ 13 ቀን 2006 ዓ.ም ማዕከሉ…
Read 1571 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሰዓሊ ደረጀ ደምሴ የተዘጋጀው “ዑደት” የተሰኘ የስዕል አውደርዕይ የፊታችን ማክሰኞ ከምሽቱ 11 ሰዓት ተኩል በብሄራዊ ሙዚየም ይከፈታል፡፡ ኑቢያ አርት ስቱዲዮ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ በአውደርዕዩ የሚቀርቡት ስዕሎች የምንኖርበት አካባቢ በማንነት፣ በባህል እና በአኗኗር ላይ ያለውን ተፅዕኖ ያንፀባርቃሉ። “ዑደት” የስዕል አውደርዕይ ለተከታታይ…
Read 1276 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የግማሽ ሚሊዮን ብር ሽልማት የተዘጋጀለት የኮካ ኮላ ሱፐር ስታርስ ሁለተኛ ዙር “የተሰጥኦ ውድድር” መጀመሩ ተገለፀ፡፡ የኮካ ኮላ ብራንድ ማኔጀር አቶ ምስክር ሙሉጌታ ባለፈው ሐሙስ በሀገር ፍቅር ቴአትር አዳራሽ እንደተናገሩት፤ ውድድሩ ከ13-29 አመት እድሜ ያላቸውን የሚያሳትፍ ሲሆን አዲስ አበባን ጨምሮ በዘጠኝ…
Read 1394 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና