ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 27 September 2014 09:44
ከቻይና ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የአቪየሽን ስልጠና ለመስጠት የተዘጋጀው ኮሌጅ
Written by Administrator
ከንጉሱ ዘመን ጀምሮ ለረዥም ዓመታት በመንግስት ብቻ ተይዞ በነበረው የአየር መንገድ ስራ ውስጥ የግል ባለሀብቶች መሳተፍ የጀመሩት በቅርቡ ነው ማለት ይቻላል፡፡ ይህን እድል በመጠቀም ወደዘርፉ ከተሰማሩ ጥቂት የግል አየር መንገዶች መካከልም ናሽናል ኤርዌይስ አንዱ ነው፡፡ የዛሬ ስድስት ዓመት የተመሰረተው አየር…
Read 4340 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ አክሲዮን ማህበር (ኮካኮላ) ከመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር፣ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከፍተኛ ውጤት ያላቸው ተማሪዎች በገንዘብ ችግር ውጤታቸው እንዳይቀንስ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ ከአዲስ አበባ፣ ከባህርዳርና ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲዎች ለተመረጡ ከ3.0 ነጥብ በላይ ውጤት ላላቸውና ለአነስተኛ ገቢ ቤተሰብ…
Read 2020 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የቻይናውያን ባለሀብት ንብረት የሆነው ፀሐይ ሪል እስቴት፣ በየካ ክፍለ ከተማ ሲኤምሲ አደባባይ አጠገብ እየሰራ ያለውን የመኖሪያ ቤቶችና የንግድ ማዕከላት ሽያጭ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ከዘጠኝ ወራት በፊት የተጀመረው የመኖሪያ ቤቶች መንደር ግንባታ 70 በመቶ በመጠናቀቁና ቀደም ሲል ቤት ለመግዛት የተመዘገቡ ሰዎች…
Read 8600 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 20 September 2014 10:48
“ሊፋን ሞተርስ” ኢትዮጵያን የምሥራቅ አፍሪካ ማዕከል ሊያደርግ አቅዷል
Written by Administrator
ኢትዮጵያ ጦርነት የሌለባት ሰላማዊ አገር በመሆኗ፣ ሕዝቧም ቀማኛ፣ ዘራፊና ነጣቂ ባለመሆኑ ኢትዮጵያን የምሥራቅ አፍሪካ ማዕከል አድርገን እየሠራን ነው ሲሉ የሊፋን ሞተርስ ሥራ አስኪያጅ ሚ/ር ፍራንክ (በቻይናዊ ስማቸው ሊዩ ጂያንግ) ገለፁ፡፡ ሚ/ር ፍራንክ ከአዲስ አድማስ ጋር ባደረጉት ቃለ - ምልልስ፤ “የኢትዮጵያ…
Read 3773 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የሰቆጣ ተወላጁ አቶ ጌጡ ብርሃኑ ወደ ንግድ ስራ የገቡት በ30 ብር ነወ፡፡ ለዓመታት ብዙ ችግርና መከራ አሳልፈዋል፡፡ ዛሬ ከወንድማቸው ጋር 3ሚሊዮን ብር የፈጀ ባለ3 ኮከብ ሆቴል ገንብተዋል፡፡ ሆቴሉ ለሳቸው ብቻ ሳይሆን መብራትና መንገድ፣ ውሃና ስልክ ለሌላት ሰቆጣም እንደተስፋ ነፀብራቅ ነው…
Read 4478 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 23 August 2014 11:37
አዲስ አበባ ከአፍሪካ የወደፊት 10 የኢንቨስትመንት ተመራጭ ከተሞች አንዷ ሆነች
Written by Administrator
አዲስ አበባ ለወደፊት በኢንቨስትመንት ዘርፍ ተመራጭ የሆኑ የአፍሪካ 10 ቀዳሚ አገራት በሚል ግሎባል ኢኮኖሚ ዎች በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት ውስጥ መካተቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ተቋሙ በአህጉሪቱ በቀጣይ ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻዎች ይሆናሉ ባላቸው ከተሞች ዝርዝር ውስጥ ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ኢባዳንና ካኖ የተባሉትን…
Read 2851 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ