ንግድና ኢኮኖሚ
“ይቅርታ መጠየቅ ጀግንነት እንጂ ሽንፈት አይደለም”የኮንሶው ተወላጅ አቶ ዱላ ኩሴ፤ቤሳቤስቲን አልነበራቸውም፡፡ ለብዙ ዓመታት በሽመና ስራ ላይ ቆይተዋል፡፡ በብዙ ልፋትና ትጋት፣ወጥተው ወርደው፣ ነው ለስኬት የበቁት፡፡ ዛሬበሚሊዮን ብሮች የሚንቀሳቀሱ የንግድ ድርጅቶች ባለቤት ሆነዋል፡፡ ባለጠጋ ናቸው፡፡ የ50 ዓመቱ ጎልማሳ አቶ ዱላ፤በልጆችም ተንበሽብሸዋል፡፡ የ17…
Read 2543 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በቀን እስከ ግማሽ ሚሊዮን ብር ገቢ እያስገባ ነው የአዲስ አበባ ባቡርን የማዘመን ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሆነ የገለጸው የባቡር ኮርፖሬሽን፤ በአሁኑ ወቅት በ41 ባቡሮች በቀን ከ120ሺ እስከ 160ሺ ሰዎችን በማጓጓዝ ግማሽ ሚሊዮን ብር ገቢ እያስገባ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ለአቅመ ደካሞችና ለአካል ጉዳተኞች መወጣጫ…
Read 1622 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በአንድ የመንግሥት መ/ቤት 10 ተሽከርካሪዎች ሊብሬአቸው ሲገኝ መኪኖቹ የገቡበት አልታወቀም በፌደራል መንግስት መ/ቤቶች ውስጥ ያለው የተሽከርካሪዎች አያያዝና አጠቃቀም ከፍተኛ ችግሮች እንዳሉበትና አፋጣኝ የእርምት እርምጃ እንደሚያስፈልገው ተገለፀ፡፡ የፌደራል ዋና ኦዲተር፤ የመንግስት መ/ቤቶች የ2007 በጀት ዓመት ሂሳብ ኦዲት ሪፖርትን ሰሞኑን ለህዝብ ተወካዮች…
Read 1250 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለሆስፒታሎች የመጡ መሣሪያዎች አገልግሎት የሚሰጡ አይደሉም ከ2 ዓመት በፊት የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው ኬሚካሎች እየተሸጡ ነው በመድኀኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ ተገዝተው ወደ አገር ውስጥ የገቡና 600 ሚሊዮን ብር ገደማ ወጪ የተደረገባቸው መድኀኒቶች የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው በመሆኑ ከአገልግሎት ውጪ እንደሆኑ የፌደራል ዋና…
Read 1162 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ጊፍት ሪል እስቴት በሲኤምሲና አያት አካባቢ ከሚያካሂዳቸው ሶስት የመኖሪያ መንደር ግንባታዎች አንደኛውን ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ዛሬ በሚያካሂደው የምረቃ ስነስርዓት ለነዋሪዎቹ ያስረክባል።ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለምረቃ የበቃው ይህ መንደር በ 16ሺህ 300 ስኴር ሜትር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን በውስጡ ያካተታቸው የ22 ቪላ…
Read 4304 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ረቂቁ ከ5 ዓመት በፊት ነው ለምክር ቤት የቀረበው ኢትዮጵያ የህፃናትን መብትና ደህንነት የሚያረጋግጥና የሚያስጠብቅ ፖሊሲ እስከ አሁን አላፀደቀችም፡፡ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር፣ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሚያዚያ ወር 2003 ዓ.ም ያቀረበው የህፃናትን መብትና ደህንነትን የሚያስጠብቀው የመጨረሻ ረቂቅ ብሔራዊ የህፃናት ፖሊሲ…
Read 1289 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ