ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(7 votes)
“ይቅርታ መጠየቅ ጀግንነት እንጂ ሽንፈት አይደለም”የኮንሶው ተወላጅ አቶ ዱላ ኩሴ፤ቤሳቤስቲን አልነበራቸውም፡፡ ለብዙ ዓመታት በሽመና ስራ ላይ ቆይተዋል፡፡ በብዙ ልፋትና ትጋት፣ወጥተው ወርደው፣ ነው ለስኬት የበቁት፡፡ ዛሬበሚሊዮን ብሮች የሚንቀሳቀሱ የንግድ ድርጅቶች ባለቤት ሆነዋል፡፡ ባለጠጋ ናቸው፡፡ የ50 ዓመቱ ጎልማሳ አቶ ዱላ፤በልጆችም ተንበሽብሸዋል፡፡ የ17…
Rate this item
(2 votes)
በቀን እስከ ግማሽ ሚሊዮን ብር ገቢ እያስገባ ነው የአዲስ አበባ ባቡርን የማዘመን ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሆነ የገለጸው የባቡር ኮርፖሬሽን፤ በአሁኑ ወቅት በ41 ባቡሮች በቀን ከ120ሺ እስከ 160ሺ ሰዎችን በማጓጓዝ ግማሽ ሚሊዮን ብር ገቢ እያስገባ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ለአቅመ ደካሞችና ለአካል ጉዳተኞች መወጣጫ…
Rate this item
(3 votes)
 በአንድ የመንግሥት መ/ቤት 10 ተሽከርካሪዎች ሊብሬአቸው ሲገኝ መኪኖቹ የገቡበት አልታወቀም በፌደራል መንግስት መ/ቤቶች ውስጥ ያለው የተሽከርካሪዎች አያያዝና አጠቃቀም ከፍተኛ ችግሮች እንዳሉበትና አፋጣኝ የእርምት እርምጃ እንደሚያስፈልገው ተገለፀ፡፡ የፌደራል ዋና ኦዲተር፤ የመንግስት መ/ቤቶች የ2007 በጀት ዓመት ሂሳብ ኦዲት ሪፖርትን ሰሞኑን ለህዝብ ተወካዮች…
Rate this item
(0 votes)
 ለሆስፒታሎች የመጡ መሣሪያዎች አገልግሎት የሚሰጡ አይደሉም ከ2 ዓመት በፊት የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው ኬሚካሎች እየተሸጡ ነው በመድኀኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ ተገዝተው ወደ አገር ውስጥ የገቡና 600 ሚሊዮን ብር ገደማ ወጪ የተደረገባቸው መድኀኒቶች የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው በመሆኑ ከአገልግሎት ውጪ እንደሆኑ የፌደራል ዋና…
Rate this item
(1 Vote)
ጊፍት ሪል እስቴት በሲኤምሲና አያት አካባቢ ከሚያካሂዳቸው ሶስት የመኖሪያ መንደር ግንባታዎች አንደኛውን ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ዛሬ በሚያካሂደው የምረቃ ስነስርዓት ለነዋሪዎቹ ያስረክባል።ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለምረቃ የበቃው ይህ መንደር በ 16ሺህ 300 ስኴር ሜትር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን በውስጡ ያካተታቸው የ22 ቪላ…
Rate this item
(1 Vote)
 ረቂቁ ከ5 ዓመት በፊት ነው ለምክር ቤት የቀረበው ኢትዮጵያ የህፃናትን መብትና ደህንነት የሚያረጋግጥና የሚያስጠብቅ ፖሊሲ እስከ አሁን አላፀደቀችም፡፡ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር፣ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሚያዚያ ወር 2003 ዓ.ም ያቀረበው የህፃናትን መብትና ደህንነትን የሚያስጠብቀው የመጨረሻ ረቂቅ ብሔራዊ የህፃናት ፖሊሲ…