ንግድና ኢኮኖሚ
አቶ ዳጂ ጃራ ኩምቢ በተባሉ ባለሀብት በአዳማ ከተማ ወንጂ መታጠፊያ ላይ የተሰራውና 55 ዘመናዊ የመኝታ ክፍሎች ያሉት ደንበል ቪው ኢንተርናሽናል ሆቴል ዛሬ ይመረቃል፡፡ ሆቴሉ ሁሉም ነገር የተሟሉለት ሱትስ፣ 2 ደሉክስ ቲውን፣ 21 ደሉክስ ስታንዳርድ፣ 13 ሲንግል ስታንዳርድና 12 ሲንግል ክፍሎች…
Read 1947 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
‹‹ለሠራተኞቻችን በምንሰጠው ልዩ ትኩረት እንለያለን›› በእንግዶች፣ በሠራተኞችና አብረውት በሚሰሩ ባለድርሻ አካላት ተመራጭ እንዲሆን በትጋት እንደሚሰራ የጠቆመው ሳፋሪ አዲስ ሆቴል፤ የዛሬ ሁለት ሳምንት በይፋ ሥራ እንደሚጀምር ተገልጿል። የሳፋሪ አዲስ ሆቴል ልዩ አማካሪ አቶ ዜናዊ መስፍንና የሆቴሉ ማኔጅመንት አባላት ባለፈው ማክሰኞ በቦሌ…
Read 2810 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የዛሬና የመጪው ዘመን ወጣቶች በርካታ ጥራዝ መጻሕፍት ከመሸከም ይልቅ በአንድ ፍላሽ (መረጃ መያዣ) በርካታ መጻሕፍትና መረጃ መያዝ ስለሚመርጡ ለዚህ የጊዜው አስገዳጅ ሁኔታ ዝግጁ መሆን አለብን ሲሉ በምክትል አስተዳደር ማዕረግ የኦሮሚያ የከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ ኃላፊ አቶ አቢይ አህመድ አሳሰቡ፡፡ ስፕሪንግ…
Read 2135 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከሰኔ 16-18 2009 ዓ.ም ለሦስት ቀናት የሚዘልቅ “ኢትዮ ኢንተርናሽናል ባንኪንግ፣ ኢንሹራንስና ማይክሮ ፋይናንስ ኤክስፖ” በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ፡፡ “እያንዳንዷ ሳንቲም ዋጋ አላት” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ኤክስፖው፤ በባንኪንግ፣ በኢንሹራንስ፣ በማይክሮ ፋይናንስና በሌሎች ተዛማጅ የስራ ዘርፎች የተሰማሩ የግልና የመንግስት…
Read 1721 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዮድ አቢሲኒያ፣ ዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው የአገር ውስጥና የውጭ አገር እንግዶችን ማስተናገድ የሚችል ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል የተባለ ሆቴል ገንብቶ ማጠናቀቁንና ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ከትናንት በስቲያ በሆቴሉ በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫና የጉብኝነት ፕሮግራም ላይ የሆቴሉ ዋና ሥራ አስኪከጅ አቶ ብሩክ ዳንኤል…
Read 2639 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
5 ሺህ ሱቆች፣ ባለ አራት ኮከብ ሆቴሎችና መኖሪያ ቤቶችን ያካትታል አክሲዮኖች እየተሸጡ ነው ህዳሴ የተሽከርካሪና ማሽነሪ ገበያ አክሲዮን ማህበር፣ በአፍሪካ ትልቁን “ህዳሴ ግራንድ ሞል” በ3 ቢሊዮን. ብር ሊገነባ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በአፍሪካ ጆሀንስበርግ የሚገኘውንና እስካሁን በአህጉሪቱ በትልቅነቱ የሚታወቀውን “ሞል ኦፍ አፍሪካን”…
Read 3197 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ