ንግድና ኢኮኖሚ
“ት/ቤቶቹ በራሳቸው ስልጣን የዋጋ ጭማሪ ማድረግ አይችሉም”በዘንድሮው ዓመት በአንዳንድ የግል ት/ቤቶች የተደረገው የክፍያ ጭማሪ ከአቅማቸው በላይ እንደሆነ የገለፁ ወላጆች፤ ጭማሪው ልጆቻቸውን በግል ት/ቤቶች ለማስተማር እንዳይችሉ የሚያደርግ መሆኑን ተናገሩ፡፡ ት/ቤቶቹ በራሳቸው ፍቃድና ፍላጎት በየጊዜው በክፍያ ላይ የሚያደርጉት ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ አቅማቸውን…
Read 2018 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
• “መስቀል፤ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የዓለም በዓል ሆኗል”• ”የገቢ ምንጫችን መስቀል መስቀል” መባል አለበት• ”ጥምቀት በዩኔስኮ ለመመዝገብ በሂደት ላይ ነው”በዘንድሮው የመስቀል በዓል ምን ዝግጅቶች ተካሄዱ?በጣም ደስ የሚል ነበር፤ እኛ እንደ ቢሯችን ፕሮግራሙን የያዝነው በስፋት ጉብኝት ላይ አተኩረን ነው፡፡ ለዚህ ምክንያቱ…
Read 5747 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በህፃናት አመጋገብ ዙሪያ በጥናት ላይ ተመስርቶ ያዘጋጃቸውን ማኑዋሎች ሰሞኑን ለባለድርሻ አካላት ይፋ ያደረገው ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ፤ በስልጠና ማኑዋሎቹ አማካኝነት ሰፊ ለውጥ ይመጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ አስታውቋል። በተለይ ህፃናት ተወልደው 1 ሺህ ቀናት ድረስ ባሉት ጊዜያት ያለው አመጋገባቸው ለእድገታቸው ወሳኝ መሆኑን በተመለከተ…
Read 4547 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከእያንዳንዱ ጠርሙስ ውሃ፣ 1ሣንቲም፣ ለችግረኞች ድጋፍ ይውላልዋው የማዕድን ውሃ ፋብሪካ ምርት ከጀመረበት ቀን አንስቶ ከሸጣቸው ከእያንዳንዱ ጠርሙስ የማዕድን ውሃ ላይ አንድ ሳንቲም፣ ጧሪና ደጋፊ ለሌላቸው አረጋውያንና ወላጆቻቸውን ላጡ ህፃናት ድጋፍ አደረገ፡፡ ድርጅቱ ያደረገው የገንዘብ ድጋፍ፤ ቀጣይነት ያለውና ቋሚመሆኑን የፋብሪካው ባለቤትና…
Read 2221 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“የተሻለ ኮንስትራክሽን፣ ለተሻለች ኢትዮጵያ”የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር በየዓመቱ የሚያዘጋጀው “ኢትዮ ኮን” ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ኤግዚቢሽን ባለፈው ረቡዕ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል የተከፈተ ሲሆን ነገ አመሻሽ ላይ ይጠናቀቃል ተብሏል። “የተሻለ ኮንስትራክሽን፣ ለተሻለች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በተከፈተው በዚህ ኤግዚቢሽን ላይ…
Read 1810 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አዲስ አበባ የጤናና የቢዝነስ ኮሌጅ፣ ለ13ኛ ጊዜ በዲግሪና በደረጃ አራት ያሰለጠናቸውን 429 ተማሪዎች ባለፈው ሳምንት በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ አስመረቀ።ተመራቂዎቹ በነርሲንግ፣ በጤና መኮንን፣ በክሊኒካል ነርሲንግና በላብራቶሪ ቴክኒሺያን የትምህርት ዘርፍየሰለጠኑ እንደሆኑ ታውቋል፡፡ኮሌጁ ከተመሰረተበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ድረስ በሶማሌ ላንድ ሀርጌሳ የሚገኘውን ካምፓስ…
Read 2176 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ