ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(5 votes)
"ሰው ስራን አክብሮ መስራት ከቻለ ይለወጣል ይከበራል" በሰሜን ጐንደር ዞን ደባርቅ ወረዳ ቦዛ በሚባል ቦታ በ1953 ዓ.ም የተወለዱት አቶ አንዳርጌ ታከለ ጥሩ መልካም፤ ፊደል የመቁጠር ዕድል ሳያገኙ ነው ያደጉት፡፡ ገና በታዳጊነታቸው ጠብመንጃ አንግተው ወደ እርሻ ሥራ መግባታቸውንም ይናገራሉ፡፡ ትዳር ይዘው…
Rate this item
(0 votes)
- ባለፉት 4 ወራት በኮሮና ሳቢያ ከ1.ቢ ዶላር በላይ ገቢ አጥተናል - በቱሪዝም መስራት የሚገባንን ያልሰራነው በገንዘብ እጦት ነው - የኢትዮጵያ ቱሪዝም የ10 ዓመት ዕቅድ ምን አዲስ ነገር ይዟል ? በኮቪድ-19 ተጽዕኖ ሳቢያ ከተሽመደመዱ የሥራ ዘርፎች መካከል የቱሪዝም ኢንዱስትሪው በቀዳሚነት…
Rate this item
(0 votes)
የበይነ - መረብ ምጣኔ ሀብት ይዞታና አቅጣጫ በሰው ልጆች ታሪክ ውስጥ እንዳሁኑ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ዓለም በአንድ የልብ ትርታ፣ በተመሳሳይ የፍርሃት ድባብና የጭንቅ ሲቃ እንዲሁም በጋራ የመድሃኒት ተስፋ፣ ስንቅ የያዘበት ወቅት ነበር ማለት ያስቸግራል። ከዚህ ቀደም የተከሰቱ ትላልቅ ችግሮች፡- ጦርነት፣ ረሃብ፣…
Rate this item
(1 Vote)
በእንግሊዝ የጊታር ሽያጭ 80 በመቶ አድጓል የአለማችን ቁጥር አንድ ቢሊየነር እና የአማዞን ኩባንያ መስራች የሆኑት አሜሪካዊው ጄፍ ቤዞስ፣ ባለፈው ሰኞ ብቻ ተጨማሪ 13 ቢሊዮን ዶላር ሃብት ማፍራታቸውን ተከትሎ አጠቃላይ የተጣራ ሃብታቸው 189 ቢሊዮን ዶላር መድረሱን ዘ ጋርዲያን ዘግቧል፡፡ቢሊየነሩ ከፍተኛውን የአንድ…
Rate this item
(1 Vote)
አሮጌ ታክሲዎች ያላቸው ሰዎች በአዲስ ሊለውጡ ይችላሉ ለአገር ውስጥና ለውጪ አገር ቱሪስቶች የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ ቱሪስት የታክሲ ሥራ ሊጀምር ነው። “ሄሎ ታክሲ” ከአክሎክ ጀነራል ሞተርስ ጋር በመተባበር፣ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአገር ውስጥና ለውጪ አገር ቱሪስቶች ብቻ አገልግሎት የሚሰጡ ዘመናዊ የ2020…
Rate this item
(2 votes)
ከአዲስ አበባ በ30 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምትገኘው ሆለታ ከተማ የተገነባውና 700 ሚ. ብር እንደወጣበት የተነገረለት አፍሪካ ውሃ ፋብሪካ፤ባለፈው ሳምንት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የሆለታ ከተማ ከንቲባ አቶ ኡቱካና ኦዳ እንዲሁም የአገር ሽማግሌዎች፣ አባገዳዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት…