ህብረተሰብ
ማዕረግ፥ ከመጠሪያ (ከተጸውዖ) ስም በፊት እየገባ የአንድን ሰው የሙያ፡ የዕውቀት፡ የሃላፊነት ወይም የሹመት ደረጃንና ድርሻን የሚያመለክት ቃል ወይም ሀረግ ነው። ማዕረግ፡ በተለያዩ ሀገራት የተለያየ አጠቃቀም ቢኖረውም እንኳ ሁሉንም ማዕረጎች የሚያመሳስላቸው የጋራ ምንነት ግን ክብደትን በቁጥር እንደሚተረጉም ሚዛን ማዕረግነቱን የፈጠረ ተመጣጣኝ…
Read 2609 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድ ጥጃ የሚያሳድግ ሰው ነበር፡፡ ጥጃውን ሲፈልግ ጆሮውን ይጎትተዋል፣ ሲፈልግ በዱላ ይዠልጠዋል፣ ሲፈልግ ጨው እያላሰ ይስበዋል፣ ሲፈልግ ደግሞ በገመድ አሥሮ ያስከትለዋል፡፡ በዚህ መንገድ ሄዶ ጥጃው አደገና ወይፈን ሆኖ ቀንድ አበቀለ፡፡ የጥጃውም ባለቤት እንደለመደው በዱላ ሊመታው፣ ጆሮውን ሊጎትተው፣ በዱላም ሊዠልጠው ተነሣ፡፡…
Read 16072 times
Published in
ህብረተሰብ
አንዳንድ ጊዜ ሰዎች ቃላትን ሰካክተው የሆነ ነገር ማለት ስለሚችሉ ብቻ ቀናነት የጎደለው፣ፍርደ-ገምድል እንዲያም ሲል ከዕውቀት ነፃ የሆነ ጽሁፍ መጻፋቸው ይገርመኛል፣ ያመኛልም፡፡ ስለዚህም እንደው ዝም ከማለት በሚል ይህችን ጽሁፍ አሰናዳኋት፡፡ በቅርቡ ደራሲ በዕውቀቱ ስዩም ባወጣው ከአሜን ባሻገር መፅሀፍ ላይ በዚሁ በአዲስ…
Read 2442 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሳምንት፤ ከእሸቴ አሰፋ ጋር የአድዋን ድል በጊዮርጊስ እያከበርን ነበር፡፡ እሸቴ ታሪክ እያስተማረኝ ነበር፡፡ ‹‹በጠቢቡ ሰለሞን›› ጠረጴዛ ተቀምጠናል፡፡ በዙሪያችን ብዙ ሰው አለ፡፡ በዚህ መሐል ለደረጀ ደወልንለት፡፡ ከደረጀ ደስታ ጋር በስልክ ተነጋገርኩ፡፡ ከረጅም ጊዜ በኋላ ድምፁን ሰማሁት፡፡ ድምፁን ስሰማው፤ ‹‹አፈረሱት አሉ፤…
Read 5001 times
Published in
ህብረተሰብ
አድዋ ትንግርት ነች፡፡ አድዋ አርማ ነች፡፡ አድዋ ታሪክ ነች፡፡ ‹‹ነብይ በሐገሩ አይከበርም›› እንደሚባለው ሆኖ እንጂ፣ ኢትዮጵያ ድንቅ ሐገር ነች፡፡ የራሳችን ሰዎች የሚጽፉትን ድንቅ መቀበል ይቸግረናል፡፡ ለምሣሌ፣ ከንግስተ ሳባ ጋር የተያያዙ ታሪኮችን እኛ እናጣጥለዋለን። አንዳንድ የውጭ ሐገር ምሁራን ደግሞ ቁም ነገር…
Read 3402 times
Published in
ህብረተሰብ
• በበዓሉ ግርማ አሟሟት ዙሪያ አዲስ ፍንጭ ተገኝቷል• ፍቅረኛው ድምፃዊት ብዙነሽ በቀለ በስልክ ትዘፍንለት ነበርበተለያዩ የሥነጽሑፍ ዘውጐች ዘጠኝ ያህል መጻሕፍትን ለአንባቢያን ያበረከተው ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ፤ ሰሞኑን “በዓሉ ግርማ፤ ሕይወቱና ስራዎቹ” በሚል ርዕስ አዲስ አስደማሚ መጽሐፍ ለአንባቢያን አቅርቧል፡ ፡ በአዲስ አበባ…
Read 11857 times
Published in
ህብረተሰብ