Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
“To see the Universe in a grain of sand; To live Eternity in the Here and Now”Kung Fu Tzeአሀዱየተከበራችሁ አንባብያን፣ይህን ጽሁፍ እንዳቀርብላችሁ ያነሳሳኝ የተፈጥሮና የአስተዳደግ ቅንጅት ይመስለኛል፡፡ ተፈጥሮን ለፈጣሪ እንተውለትና አስር አመት ሞልቶኝ ወደ አዲስ አበባ እስከመረሽኩበት ቀን ያደግኩት እልም…
Rate this item
(0 votes)
ጓድ ሌ ጓድ ሌኒን ኒንGeorge Gordon, Lord Byron “If I should meet thee after long years, How would I greet thee? In silence and tears” Lord Byron የተከበራችሁ አንባብያን ባለ ቅኔው George Gordon እንደ ፀሐፊ Romanticism የሚባለውን የስነጽሑፍ ዘርፍ የሚወክል፣…
Saturday, 01 October 2011 12:50

ትዳር ያዋጣል - ኦሎምፒክ ለመሄድ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በራስ ተፈሪ መኮንን የተመሩት የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናት በ1916 ዓ.ም አውሮፓን በጐበኙበት አጋጣሚ በፈረንሳይ የተካሄደውን 8ተኛውን የኦሎምፒክ ውድድር የመመልከት እድል አግኝተው ነበር፡፡ ከ32 አመታት በኋላ በ1948 ዓ.ም በተካሄደው የሜልቦርን ኦሎምፒክ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሳተፈችው ኢትዮጵያ በስፖርቱ አደባባይ ስምና የድል ታሪኳ ትጠራ ጀመረ፡፡በዚህ…
Rate this item
(0 votes)
..ወ/ሮ ትዕግስት እና ተጠርጣሪው ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ ጋብቻ ፈጽመው የኖሩ ናቸው፡፡ ሦስት ልጆች ወልደዋል፡፡ በ30/8/2003 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጭንቅላትና መላ ሰውነቷን ደብድቦ፤ እጅና እግሯን ሰባብሮ ቀጥሎ አሲድ ደፍቶባታል፡፡ ይህ ከመሆኑ በፊት ሰላማዊ ግንኙነት አልነበራቸውም፤ እሷም እንዲለያዩ ጠይቃዋለች፡፡ ተጎጂዋ በዚህ…
Rate this item
(0 votes)
የታክሲ ባለንብረቶችን አቤቱታ ተከትሎ የከተማ ታክሲዎች ላይ የታሪፍ ማስተካከያ ቢደረግም የንብረቱ ባለቤቶችና ተቀጣሪ አሽከርካሪዎች ማስተካከያው በቂ አይደለም ይላሉ፡፡ አሽከርካሪዎቹ ታፔላው እንዲቀር ሲጠይቁ ባለንብረቶቹ ተመችቶናል ይላሉ፡፡ አቶ ፍቃዱ ይልማ የተባሉ የታክሲ አሽከርካሪ፤ አዲሱን የታክሲ ታሪፍ ጭማሪ አስመልክቶ አስተያየቱን ሲሰጥ 30 ሳንቲም…
Saturday, 24 September 2011 09:43

ዘመን ሲልከኝ ባልታዘዝስ?

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ከሶስት ሳምንት በፊት በዚሁ ጋዜጣ ላይ ..ወፍጮው ውስጥ ያለው መንፈስ.. በሚል አርዕስት አንድ መጣጥፍ አቅርቤ ነበር፡፡ ...መጣጥፉ በሰው ልጅ ውስጥ ያለውን ..መንፈስ.. ምንነትና ባህርይ ለመረዳት ሙከራ ያደረኩበት ነው፡፡ ...ዶ/ር ዳኛቸው (በአዲሱ አመት እትም ላይ) ያቀረቡት ሁፍ ደግሞ፤ የትውልድን ጥያቄ ከዘመን…