ህብረተሰብ
በዘንድሮ የገና በዓል ዋዜማ በወጣችው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ “ታህሣሥ የበርካታ አማልክት የልደት ቀን” በሚል ርዕስ በተፃፈው ፅሁፍ ሀቀኝነት ላይ የነበረኝን ጥርጣሬ ለመግፈፍ “ጌታዬና አምላኬ” እያልኩ የማመልከው የኢየሱስ ታሪክ ፀሀፊው በስምና በአገር ለይተው ከጠቀሷቸው ሌሎች አማልክት ታሪክ ጋር እንዲያ ሆኖ…
Read 2159 times
Published in
ህብረተሰብ
ከወዳጅዎ ጋር ቡና እንደወረደ ጠጥተው (ለነገሩ አሁን አሁን ቡና እንደወረደ ሳይሆን ገብስ እንደወረደ እየተባለ ነው) ሲጨርሱ ውሃ መጠጣት ይፈልጉና “አስተናጋጅ እባክሽ ውሃ ታመጭልኝ” ይላሉ በትህትና፡፡ ቀልጣፋዋና ስልጡኗ አስተናጋጅ ከአፍዎ ቀበል አድርጋ “ሀይላንድ ወይስ የስ? አኳ ሴፍ ይሁን አኳ አዲስ?” እያለች…
Read 2483 times
Published in
ህብረተሰብ
በ2005 ዓ.ም የጥምቀት በዓል ዋዜማ (የከተራ ዕለት) በጃንሜዳ በመብራት መስመር ዝርጋታ ላይ ተሰማርተው ነው ያገኘናቸው፡፡ የ67 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ የሆኑት ማስተር ቴክኒሽያን መንግሥቱ ከበደ ለአውሮፕላን ቴክኒሽያንነት ያበቃቸውን ጨምሮ 10 የሚሆኑ የተለያዩ ሙያዎች ባለቤት ከመሆናቸውም ባሻገር ተጨማሪ ሙያ ለመማር አሁንም ዝግጁ…
Read 2291 times
Published in
ህብረተሰብ
በገና በዓል ዋዜማ ወደተለያዩ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች፣ ሆስፒታሎች፣ ባንክ ቤቶች፣ ትምህርት ቤቶች … የሄዱ ሰዎች በዋናው መግቢያ በር ወይም በእንግዳ መቀበያ ክፍል ቀልባቸውን የሳበና በተለያየ አንፀባራቂ ነገሮች የተጌጠ የገና ዛፍ ስለማየታቸው በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል፡፡ ወቅትን ጠብቀው የልብስ አሰቃቀላቸውን የሚያሳምሩት ቡቲኮችም…
Read 2893 times
Published in
ህብረተሰብ
“በድብቅ አላስተላለፍኩም፤ በድርድር ላይ ነን” ኢቴቪ አለማየሁ አንበሴ በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ የሚገኘውን 29ኛውን የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ በቀጥታ እያስተላለፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ስርጭቱን በድብቅ ሲያስተላልፍ እንደነበረ በይፋ ከተነገረ በኋላ የተለያዩ አስተያየቶችና ወቀሳዎች እየቀረቡበት ሲሆን ድርጅቱ በበኩሉ ጨዋታው እየተላለፈ ያለው…
Read 3212 times
Published in
ህብረተሰብ
ፈጣሪ ከፍጡራኑ ጋር ለመገናኘትና መለኮታዊ ህጉንና መልእክቱን ለማስተላለፍ አለም ከተፈጠረ ጀምሮ እስከ ነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ልደት ድረስ አንድ መቶ ሃያ አራት ሺህ ነብያት ልኳል፡፡ ታድያ ነብዩ መሐመድ የመጨረሻውና መደምደምያው ነብይ ናቸው፡፡ ነብዩ መሐመድ ሰ.ዐ.ወ አልተማሩም፡፡ ነገር ግን አላህ መልአኩ ጅብሪል…
Read 28404 times
Published in
ህብረተሰብ