ህብረተሰብ
ክፍል ሁለትበመካከለኛው ዘመን ፀንቶ የቆመው ውብ ‹‹የእምነት ካቴድራል›› ፈራረሰ፡፡ ያ ‹‹የእምነት ካቴድራል››፤ የረቀቀ ጥበቡንና ሐሴትን የሚያጎናፅፍ ኪነቱን ይዞ ሸሸ፡፡ የምዕራብ አውሮጳ ‹‹ዮዲት ጉዲት›› ፈላስፎች እግዚሐርን ከመንበሩ ሊያወርዱት ሞከሩ፡፡ አንቮልቴር፤ ‹‹ገነት›› እና ‹‹ሲዖል›› የሚሉ ቃላትን፤ተራ የስሜት ጓዝ መግለጫ ተራ ቃላት አደረጓቸው፡፡…
Read 4102 times
Published in
ህብረተሰብ
ፈላስፎች ያው እንደ ማንኛችንም ሰው ናቸው። እንዲያውም አንዳንዶቹ ተራ ሰው እንኳን ሊያደርጋቸው የማይፈቅዳቸውን ተራ ነገሮችን የሚያደርጉ ናቸው፡፡ የዓይንና የሳይንስ መነጽር ሰሪው ስፒኖዛ፤ ጭንቅላቱ እየባዘነ እምቢ ሲለው፤ እዕምሮውን ለማሳረፍ፤ የዝንብና የሸረሪት ጦርነት ያውጃል፡፡ ያን ጦርነት እየተመለከተ ስዱድ ህሊናውን ያሳርፋል፡፡ ስፒኖዛ፤ ዝንቡን…
Read 3232 times
Published in
ህብረተሰብ
ከፍጹም ቅጣት ምት መቺዎች የተወሰደ ተሞክሮ እራስህን ልክ እንደ አንድ ጎበዝ እግር ኳስ ተጨዋች አድርገህ ውሰድ፡፡ በቃ የኳስ ጠቢብ ነገር ነህ፡፡ በዓለም ታላቁ የእግር ኳስ መድረክ ላይ የአንተ ሀገርና የተፋላሚው ሀገር ቡድን ለመጨረሻው የዋንጫ ፍልሚያ ተፋጣችኋል፡፡ አንተ የመጨረሻ መቺ በመሆንህ…
Read 2146 times
Published in
ህብረተሰብ
… የቡዳ ጉዳይ በሀገራችን ባሕል ውስጥ የታወቀ ስለሆነ ለማስረዳት ዝርዝር ውስጥ አልገባም፡፡ ቡዳና ፖለቲካችንን ምን አገናኛቸው ለሚለው ጥያቄ ግን ተገቢ መልስ መስጠት ስለአለብኝ አንዳንድ ጭብጦችን ላስቀምጥ፡፡ ተረቱ እንደሚለው፣ አንድ ቡዶችን ለይቶ የማያውቅ ሰው፣ የቡዶች መንደር ይደርስና፣ “እዚህ አካባቢ የቡዶች መንደር…
Read 4345 times
Published in
ህብረተሰብ
ስለ አልበሙ ትንሽ እስኪ እናውራ” እነሆ የ “ኤፍሬም ታምሩ እና ሮሃ ባንድ እንደገና - The Reunion” የሙዚቃ አልበም ማጣጣም ከጀመርን ቀናቶች ተቆጠሩ፡፡ ዘመን ያልሻረው፣ እንደውም ከሚታመነውና ከሚጠበቀው በላይ በድንቅ የአዘፋፈን ክህሎቱና ድምጸ ውበቱ እጅግ በልጽጎና ተውቦ የመጣው ኤፍሬም ታምሩ፣ እንዲሁ…
Read 6325 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሰኔ ሲመጣ ተረጂዎቹን እበትናቸዋለሁ?” ያብሥራ የዘጠኝ ዓመት ህፃን ናት፡፡ ሙዳይ በጎ አድራጎት ማኅበር ከመጣች አንድ ዓመቷ ነው፡፡ ያብሥራ ስትወለድ ከአንገት በታች አካሏ እስከ እግሯ ድረስ አይንቀሳቀስም፡፡ የእግሯ ጣቶቿ ብቻ ይንቀሳቀሳሉ። በእግር ጣቶቿ ሥዕል ትሰልባቸዋለች፡፡ በጥርሶቿ ትጽፋለች፡፡ የጥርስ ጽሑፏ ታዲያ በጣም…
Read 6176 times
Published in
ህብረተሰብ