ህብረተሰብ
የመንትዮቹ የስኬት ምስጢር ሁላችንም በትልቁ ማሰብ ይገባናል የሚለው የሮበርት ሹለር የስኬታማነት መመሪያ መፅሃፍ፤ አብዛኞቹን ችግሮቻችንን የሚፈጥርብን ሌላ ሳይሆን የገዛ ራሳችን ውስን አስተሳሰብ ነው ይላል፡፡ ደራሲውም መፅሃፉም ልክ ብለዋል፡፡ በጣም በርካታ የማይቻሉ የሚመስሉ ነገሮች የቅርብ አሳቢነት ወይም የውስን አስተሳሰብ ካባቸውን ሲገፈፉ…
Read 4292 times
Published in
ህብረተሰብ
የላይቤሪያው ተወላጅ ፎምባ ትራዋሊ በትምህርቱ ለመዝለቅ አልታደለም፡፡ በታዳጊነቱ የቤተሰቡን ጉሮሮ ለመሙላት ሲል ትምህርት አቋርጦ ወደ ሥራ ለመግባት ተገደደ፡፡ ትራዋሊ በብዙ ውጣ ውረዶች ቢያልፍም የማታ ማታ የተለያዩ ምርቶችን ከውጭ የሚያስመጣ ኩባንያ በመመስረት ወደ ቢዝነስ ገብቷል፡፡ ኩባንያው ዛሬ በላይቤሪያ አሉ ከተባሉ ትላልቅ…
Read 4734 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ዝናቡ ትንሽ አቀዘቀዘንማ! ቢያንስ፣ ቢያንስ “ለከርሞ የሚላስ የሚቀመስ ባይጠፋ ምን አለ በለኝ…” ምናምን የሚለውን ‘ሆረር’ ትንሽ እንኳን ቢቀንስልን፡፡ ስሙኝማ…እሁድ ዕለት ትንሽ ዘና አልንማ! የምር ግን… አንዳንድ ኳስ አገፋፎች ስመለከት ምን አልኩ መሰላችሁ… ልክ እንደ ቀይ ቀበሮና ጭላዳ ዝንጀሮ…
Read 3267 times
Published in
ህብረተሰብ
‘የአህያ ሥጋ አልጋ ሲሉት አመድ’ ( በሞቴ አልጋ ላይ ማን አውጥቶት ?) ‘ለአህያ ማር አይጥማትም’ ( በስንት ማንኪያ ማር ተሞከረች?) ‘የተናቀ ከተማ በአህያ ይወረራል’ (በታሪክ ተዘግቦ ከሆነ ስሙ ይነገረን) …. ወዘተ በምድረ አበሻ የተነገሩ አህያን አመካኝቶ ለመዝለፍ የተፈለገን ሰውን ክብር…
Read 4191 times
Published in
ህብረተሰብ
በዘመን ደግም ይሁን ክፉ፤ብዙ ይሰማል ብዙ ይታያል፡፡ ብዙ ብዙም ይታለፋል፡፡ ብዙም ነገር ይለወጣል- ወይ አሻራው አለያም ጠባሳው ይቀራል፡፡ ባርያ ፍንገላ፣ ጭሰኛ መሳፍንት ነገስታት በየዘመናቸው የራሳቸውን፣ መፈክር እያሰሙ ግባቸውን እያስቆጠሩ አልፈዋል፡፡ በባርነቱ ዘመን “ለገዢዎቻችሁ ተገዙ” መሰለኝ የወቅቱ መፈክር (Motto)፣ በጭሰኛው የንጉሱም…
Read 2859 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ከስንት ጊዜ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የኳስ ግጥሚያ ናፈቀኝማ! ስሙኝማ…ነገ ምናልባት የብሔራዊ ቡድናችንን ሜሲ እናገኝ ይሆናል…! (ልክ ኮለምበስ አሜሪካን አገኘ እንደተባለው ቂ…ቂ…ቂ…) እኔ የምለው…እስቲ ከጀመርነው አይቀር እነእንትና ደግሞ ቢሮ ቁጭ ብለው ‘ውሳኔ የሚያስተላልፉበት ጨዋታ’ ይዘጋጅልንማ! ልክ ነዋ…የቸገረንን የምናውቀው እኛ!…
Read 2482 times
Published in
ህብረተሰብ