ህብረተሰብ

Rate this item
(5 votes)
መንግስት እንደገና እታደሳለሁኝ ማለቱ የዘወትር ዜና ሆኗል፡፡ ተሃድሶው ዳግመኛ ከመባሉም ሌላ “ጥልቅ ነው” መባሉን ተከትሎ ብዙዎችን እያነጋገረ ነው፡፡ በዓይነትና በይዘት፣ በትርጉምና በፍልስፍና ቢለያይም የተሃድሶ አስፈላጊነት ሁሉንም ወይም አብዛኛውን ዜጋ ያስማማል፡፡ መንግስት ችግሬን በተሃድሶ አስተካክላለሁኝ እያለ በስብሰባና በሰበብ ተወጥሯል፡፡ ከዚህ ጋር…
Rate this item
(2 votes)
‹‹ነገር ግን እስራኤላዊያን ሰውን በስቅላት አይገድሉም ነበር›› ዛሬ መስከረም 21 ቀን የግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም አመታዊ ንግስ ነው፡፡ ‹‹የአማኑኤል ግማደ መስቀሉ፡ ግሸን ነው አሉ›› ይላሉ ተጓዥ ምእመኑ። ‹‹ግሸን፤ ጌሰ ፡ ገሰገሰ ከሚለው ቃል በጊዜ ብዛት የወጣ ነው፡፡›› ብለውኝ ነበር፤ ከአመታት…
Rate this item
(2 votes)
በ1960ዎቹ መባቻ ላይ የሳይንሱ ዓለም አንድ ዱብዕዳ አስተናግዶ ነበር፡፡ ለብዙ ዘመናት ቆርቦ የኖረበትን ስርዓትና ደንብ ከሥሩ የሚመነግል አብዮታዊ ምልከታ በቶማስ ኩን አማካኝነት ተቀጣጠለ፡፡ የቶማስ ኩን “ዘ ስትራክቸር ኦፍ ሳይንቲፊክ ሪቮሉሽን” ግሩም ድርሳን ለኅትመት ብርሃን በበቃበት በዚያ ዘመን፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር…
Rate this item
(1 Vote)
‹‹እኛ ያሉብን ችግሮች ብዙ ናቸው፡፡ በዋነኛነት መንገድ ነው፤ መብራትና ውሃም የለንም” ዕድሜ ጠገብ ናት፡፡ ከተቆረቆረች ብዙ ዕድሜ እንዳስቆጠረች ይናገራሉ፤ በጋሞ ጎፋ ዞን የሳውላ ወረዳ ነዋሪዎች፡፡ የወረዳው ዋና ከተማ ብትሆንም መሠረተ-ልማት አያውቃትም ማለት ይቻላል፡፡ መንገድ የላትም፣ ውሃ የላትም፣ መብራት የላትም፤… ሕዝቡ…
Rate this item
(26 votes)
አዋላጇ ጠፍታ ልጁም በእግሩ መጥቶእናቲቱ ሞተች ልጅዬውም ሞቶየሚል የልቅሶ ግጥም አለ። ነፍሰ ጡር እናት ስትወልድ ልጁ በእግሩ ከመጣ አደጋ ነው ይባላል። ጎበዝ አዋላጅ አግኝታ ልጁ በአናቱ እንዲመጣ ልታግዛት ይገባል። ያ ካልሆነ ግን ባልተስተካከለ መንገድ የመጣውን ልጅ ለመውለድ የምታምጠው እናት፣ ለረዥም…
Rate this item
(9 votes)
በቅዳሜ መስከረም 7 ቀን 2009 ዓ.ም በ“አዲስ አድማስ” ጋዜጣ ባሕል ዐምድ ላይ አቶ ቴዎድሮስ ተክለአረጋይ “የወንጌላዊው ደብዳቤ ለአቶ ኃይለማርያም ወይስ ለአቶ ኦባማ” በሚል ርዕስ የሰፈረውን ጽሁፍ በጥሞና አንብቤዋለሁ። ጽሁፉ በአመዛኙ በግምትና በመላምት ላይ የተመሠረተ በመሆኑ በዝምታ ለማለፍ መርጬ ነበር፤ ነገር…