ህብረተሰብ

Saturday, 06 February 2016 11:11

የስኬት ጥግ

Written by
Rate this item
(3 votes)
- ስኬት ምስጢር የለውም፡፡ የዝግጅት፣ ተግቶየመስራትና ከውድቀት የመማር ውጤት ነው፡፡ኮሊን ፖል- ከገንዘብ በቀር ምንም የማይፈጥር ቢዝነስ ደካማቢዝነስ ነው፡፡ሔነሪ ፎርድ- አንተ አንድ ግሩም ሃሳብ ካለህ ሰዎች ሌላ 20ያቀርቡልሃል፡፡ሜሪ ቮን ኢብነር - ኢሼንባች- ታላላቅ ኩባንያዎች የሚገነቡት በታላላቅምርቶች ላይ ነው፡፡ኢሎን ሙስክ- መሸጥ የማይችል…
Rate this item
(1 Vote)
“እኔ ለሃገሬና ለሃይማኖቴ ሞትን አልፈራም” የታላቁ ኢትዮጵያዊ ሰማዕት አቡነ ጴጥሮስ ሃውልት ለባቡር ግንባታ በሚል ከተነሳበት ቦታ በነገው ዕለት ተመልሶ በክብር የሚቆም ሲሆን የሃውልቱ የምረቃ ስነ ስርአት ይከናወናል፡፡ የኢትዮጵያዊ ጳጳስ ቅርፅ አይመስልም በሚል ተነስቶ የነበረው በ1933 የተተከለው ሃውልትም፤ አቡኑ ደማቸው በፈሰሰበት…
Rate this item
(26 votes)
ዐፄ ቴዎድሮስ በበጌምድር ማንም ለሞተ ዘመዱ እንዳያለቅስ የሚል ዐዋጅ ዐውጀው ‹ሰው ሁሉ ዕንባውን ያጠጣ ነበር፡፡› በዚህ መካከል ደጃች ውቤ ሞቱና ለእቴጌ ጥሩወርቅ ወደ መቅደላ መርዶ ተላከ፡፡ ዐፄ ቴዎድሮስም ሕዝቡን ‹ለደጃች ውቤ አልቅሱልኝ› ብለው አዘዙ። ሰውም ሁሉ ዘመዱ ሲሞት የቀረበት ልቅሶ…
Rate this item
(9 votes)
ሀይለሚካኤልና ጓደኞቹ ኢትዮጵያዊ ባይሆኑም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ ሆነው ተጠምቀዋል። በየጊዜው ቤተክርስቲያን በመሄድ የቤተክርስቲያንን ስርዓት ከመከተልና ከማምለክም አልፈው በቤተክርስቲያኗ ደንብና ስርዓት የያሬዳዊ ዝማሬን የተከተለ የመዝሙር ቪሲዲ ሰርተው ለምዕመኑ አድርሰዋል፡፡ ዝማሬው በአማርኛ፣ በግዕዝና በእንግሊዝኛ የተሰራ ሲሆን 12 መዝሙሮችን አካትቷል፡፡ በአሜሪካኖችና…
Rate this item
(5 votes)
ይህ ፅሑፍ፤ ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም “መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ” እና “አዳፍኔ” በሚሉ ርዕሶች ባሳተሟቸው ሁለት መጻህፍት ባነሷቸው አንዳንድ ጉዳዮች ላይ ጥቂት ነጥቦችን በማንሳት የግል አስተያየቴን ለመስጠት የተሰናዳ ነው፡፡ ከላይ የተጠቀሱት የፕሮፌሰር መስፍን ሥራዎች በትውልዶች ዘንድ ጠንክሮ የመስራት ስሜትን የሚቀሰቅስና የማይበርድ…
Saturday, 30 January 2016 11:52

ውቢቱ ምድር ታሳዝናለች

Written by
Rate this item
(3 votes)
ከሰሞኑ በአዋሳ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት ሆኖኝ፤ ስለምንኖርባት ምድር አሰብኩ፡፡ ምድር በውሃ ላይ እንደሚንሳፈፍ ሎተስ የሚሉት አበባ ሆና በህዋው ውስጥ ስትንሳፈፍ ታየችኝ፡፡ ሰላማዊ ነች። ወደ ህዋ ዘልቀው የተመለሱ የሩሲያ ጠፈርተኞች የፃፉትን አንድ ማስታወሻ ከዓመታት በፊት አንብቤ ነበር፡፡ እነዚህ ጠፈርተኞች መሬትን…