ህብረተሰብ

Rate this item
(41 votes)
ሕዝብ ለመሪው በሦስት ደረጃ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፡፡ የመጀመሪያው ‹አርም› የሚል ነው፡፡ በዚህ ደረጃ ሕዝቡ ሦስት ነገሮችን አምኗል ማለት ነው፡፡ አንድም መሪው በጎ ኅሊና አለው፤ ለማረም የሚችል ዐቅም አለው፤ ችግሩ የተፈጠረው ከአሠራሩ ላይ ነው ብሏል፡፡ አንድም ደግሞ ሕዝቡ፤ መሪው እንደ ማንኛውም ፍጡር…
Monday, 19 September 2016 08:06

አዲሱ ዓመት የማን ነው?!

Written by
Rate this item
(3 votes)
ባለፈው አዲስ ዓመት ዋዜማ ቤተሰቤን ለማየት ሄጄ ነበር፡፡ በዓልን ለመቀበል ተዘጋጅተዋል፡፡ ከመቀበል ውጭ አማራጭ የላቸውም፡፡ ልክ እንደኔው በዓል ባይመጣ የሚሻላቸው ነው የሚመስሉት፤ ከመጣ ግን ምንም ማድረግ አይቻልም፤ለማክበር ይገደዳሉ፡፡ በአል የማክበር ግዴታ ከሌሎች አነስተኛና ጥቃቅን ግዴታዎች ድምር ተጠረቃቅሞ የሚሰራ ነው፡፡ ዶሮ…
Rate this item
(9 votes)
ኢትዮጵያን ጨምሮ፣ የአፍሪካ አገራትን፣ በፖለቲካና በኢኮኖሚ ከፍ ዝቅ የሚያደርጉ የለውጥ ወረርሽኞችንና ሽውታዎችን በተመለከተ፤ ባለፈው ሳምንት የመነሻ ፅሁፍ አቅርቤያለሁ - ባለፉት 50 ዓመታት የአፍሪካ አገራት የሕገመንግስት ለውጦችን (የማሻሻያና የማበላሻ ለውጦችን) በመጠቃቀስ።ከግራ ቀኝ የሚያንገራግጩን የመልካም ለውጥ ሽውታዎችንና የክፉ ለውጥ ወረርሽኞችን፣ በቅጡ መገንዘብ፣…
Rate this item
(7 votes)
የዛሬን አያድርገውና መስከረም አደይ ነስንሶ በችቦ እየሣቀ ሲመጣ በደስታ የማይፈለቀቅ ከንፈርና ልብ የለም፡፡ ጥሎብኝ እኔም ከመስከረም ጋር ለመሣቅ ነፍሴን ሞርጄ ነበር የምጠብቀው፡፡ ከልጅነቴ ጀምሮ ለአዲስ ዓመት የነበረኝ ፍቅር የትየለሌ ነው፡፡ ሀጫ በረዶ የመሠለው ጄረቴ… ጥርት ያለው ሠማይ፣ ድፍን ጨለማ ሀምሌ…
Rate this item
(16 votes)
• የአማራ፣ የትግሬ ወይም የኦሮሞ ስርወ - መንግሥት ኢትዮጵያ ውስጥ አልነበረም• ‹‹ምኒልክ ጡት ቆርጠዋል” ብለው ሀውልት ያቆሙ በድርጊታቸው ማፈር አለባቸው• በ21ኛው ክፍለ ዘመን የግዕዝ ፊደላትን ጠልተን ላቲን ፍለጋ የሄድንበት ምክንያትምንድን ነው?(ካለፈው የቀጠለ) ባለፈው ሳምንት “አነጋጋሪው የፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ መጽሐፍ ምጥን…
Rate this item
(38 votes)
 ወልቃይት ላይ እየተነሳ ያለውን የማንነት ጥያቄ ከምሁራን እስከ ሚኒስትሮች ድረስ ልክ እንደ ስልጤ የአዲስ ማንነት ጥያቄ ወይም ልክ በኦሮሚያና ኢትዮ- ሶማሌ ክልል እንደነበረው የድንበር ክርክር አድርገው ሲናገሩና ከዚህ አንፃር የመፍትሔ ሃሳቦችን ሲያስቀምጡ ይሰማል፡፡ እንደሚታወሰው የስልጤ ህዝብ፤ ቀድሞ የሚታወቅበት የጉራጌ ማንነቱ…