ህብረተሰብ
ሕዝብ ለመሪው በሦስት ደረጃ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፡፡ የመጀመሪያው ‹አርም› የሚል ነው፡፡ በዚህ ደረጃ ሕዝቡ ሦስት ነገሮችን አምኗል ማለት ነው፡፡ አንድም መሪው በጎ ኅሊና አለው፤ ለማረም የሚችል ዐቅም አለው፤ ችግሩ የተፈጠረው ከአሠራሩ ላይ ነው ብሏል፡፡ አንድም ደግሞ ሕዝቡ፤ መሪው እንደ ማንኛውም ፍጡር…
Read 28269 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው አዲስ ዓመት ዋዜማ ቤተሰቤን ለማየት ሄጄ ነበር፡፡ በዓልን ለመቀበል ተዘጋጅተዋል፡፡ ከመቀበል ውጭ አማራጭ የላቸውም፡፡ ልክ እንደኔው በዓል ባይመጣ የሚሻላቸው ነው የሚመስሉት፤ ከመጣ ግን ምንም ማድረግ አይቻልም፤ለማክበር ይገደዳሉ፡፡ በአል የማክበር ግዴታ ከሌሎች አነስተኛና ጥቃቅን ግዴታዎች ድምር ተጠረቃቅሞ የሚሰራ ነው፡፡ ዶሮ…
Read 2024 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢትዮጵያን ጨምሮ፣ የአፍሪካ አገራትን፣ በፖለቲካና በኢኮኖሚ ከፍ ዝቅ የሚያደርጉ የለውጥ ወረርሽኞችንና ሽውታዎችን በተመለከተ፤ ባለፈው ሳምንት የመነሻ ፅሁፍ አቅርቤያለሁ - ባለፉት 50 ዓመታት የአፍሪካ አገራት የሕገመንግስት ለውጦችን (የማሻሻያና የማበላሻ ለውጦችን) በመጠቃቀስ።ከግራ ቀኝ የሚያንገራግጩን የመልካም ለውጥ ሽውታዎችንና የክፉ ለውጥ ወረርሽኞችን፣ በቅጡ መገንዘብ፣…
Read 1821 times
Published in
ህብረተሰብ
የዛሬን አያድርገውና መስከረም አደይ ነስንሶ በችቦ እየሣቀ ሲመጣ በደስታ የማይፈለቀቅ ከንፈርና ልብ የለም፡፡ ጥሎብኝ እኔም ከመስከረም ጋር ለመሣቅ ነፍሴን ሞርጄ ነበር የምጠብቀው፡፡ ከልጅነቴ ጀምሮ ለአዲስ ዓመት የነበረኝ ፍቅር የትየለሌ ነው፡፡ ሀጫ በረዶ የመሠለው ጄረቴ… ጥርት ያለው ሠማይ፣ ድፍን ጨለማ ሀምሌ…
Read 4246 times
Published in
ህብረተሰብ
• የአማራ፣ የትግሬ ወይም የኦሮሞ ስርወ - መንግሥት ኢትዮጵያ ውስጥ አልነበረም• ‹‹ምኒልክ ጡት ቆርጠዋል” ብለው ሀውልት ያቆሙ በድርጊታቸው ማፈር አለባቸው• በ21ኛው ክፍለ ዘመን የግዕዝ ፊደላትን ጠልተን ላቲን ፍለጋ የሄድንበት ምክንያትምንድን ነው?(ካለፈው የቀጠለ) ባለፈው ሳምንት “አነጋጋሪው የፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ መጽሐፍ ምጥን…
Read 14735 times
Published in
ህብረተሰብ
ወልቃይት ላይ እየተነሳ ያለውን የማንነት ጥያቄ ከምሁራን እስከ ሚኒስትሮች ድረስ ልክ እንደ ስልጤ የአዲስ ማንነት ጥያቄ ወይም ልክ በኦሮሚያና ኢትዮ- ሶማሌ ክልል እንደነበረው የድንበር ክርክር አድርገው ሲናገሩና ከዚህ አንፃር የመፍትሔ ሃሳቦችን ሲያስቀምጡ ይሰማል፡፡ እንደሚታወሰው የስልጤ ህዝብ፤ ቀድሞ የሚታወቅበት የጉራጌ ማንነቱ…
Read 25748 times
Published in
ህብረተሰብ