ህብረተሰብ
የዛሬ ወጋችን እንግዲህ “ስምን መላዕክ ያወጣዋል” በሚል ተረት የተበጀለትን የስም አወጣጥ የሚያነሳሳ ነው፡፡ ስለስምና አሰያየም ጉዳይ ከተነሳ መቼስ “ውድነሽ በጣሙ”ን ይሁን “ቦጋለ መብራቱን አሊያም” “ይሁን በፈቃዱ” እና “አንተነህ ተስፋዬ”…የሚሉ ስሞችን ለማስታወስ የግድ የ”ሐዲስ አለማየሁ”ን “ፍቅር እስከመቃብር” መጥቀስ የሚያስፈልግ አይመስለኝም፡፡
Read 2974 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 03 December 2011 08:14
Catherine the Great: ታሪክ፣ አፈታሪክና ውሸት! “ከዚህች እንስት ጋር ልደርና በነጋታው ቱርክ ይግደለኝ” - ጓድ ሌኒን
Written by
የተከበራችሁ አንባብያን:- ዛሬ ከጽሑፋችን ዋና ገፀባህሪ ጋር ወደ ጓድ ሌኒን አገር እንዘምታለን፡፡ በታሪካዊ መረጃ እንጀምር፡፡ የጀርመንንና የራሽያን መልካም ጉርብትና ለማጠናከር ሲባል የጀርመንዋ ልእልት (Catherine) ለራሽያው አልጋ ወራሽ ተዳረች፡፡ ብዙም ሳይቆዩ ባልና ሚስት ነገሱ፡፡ ንጉሱ (1729-96) በአስራ ዘጠኝ አመትዋ አገር ለማስተዳደር…
Read 2414 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 03 December 2011 08:11
ሕይወት በሕንድ ጐስቋላ መንደሮች - ሴቶች ይናገራሉ “ልጃገረዶችን በማዳን አገሪቷን እናድን”
Written by
ሴቶች ተፈጥሮ በለገሰቻቸው ብልሃት ከተጨባጩ ነባራዊ ዓለም በሚቀስሙት እውቀትና ልምድ በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፍ የሚጫወቱት ሚና ከፍተኛ ነው፡፡ ይህ እውነታ ዘወትር በየቤታችን፣ በየጐረቤታችን፣ በየአካባቢው፣ … የሚታይ ስለሆነ እማኝ ፍለጋ መባዘን ያለብን አይመስለኝም፡፡ ለዚህም ነው፣ “ከእያንዳንዱ ስኬት ወይም ከስኬታማ ወንድ ጀርባ…
Read 2028 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 26 November 2011 08:36
መሬት ይዛችሁ ስለመሬት እናውጋ! “መሬት ሳትበላኝ ልብላት ብዬ ነው” - (ወግ)
Written by በእምሻው ገ/ዮሐንስ
የማወራችሁ ስለመሬት ስለሆነ መሬት ይዛችሁ አድምጡኝ፡፡ በነገራችሁ ላይ ስለመሬት በመሬት ብዙ ተብሏል፡፡ እስቲ ጥቂቶቹን ከመሬት ዘግነን እንያቸው፡“ከመሬት ተነስቶ”፣ “መሬት ከዳችው”፣ “ኖሮ ኖሮ ከመሬት”፣ “መሬት የሆነ ሰው”፣ “መሬት ላራሹ”፣ “መሬት ያበቀለችው” …ወዘተ በተረፈ ደግሞ እናንተ ትዝ ያላችሁን ልታክሉበት ትችላላችሁ፡፡ዛሬ ከእናንተ ጋር…
Read 2274 times
Published in
ህብረተሰብ
“መዝናናት መዝናናት፣ አሁንም መዝናናት” ጓድ ሌኒን ልጅነት ስንል፣ ከምንጩ ከእናት መነሳት ደግ ነው፡፡ ከጥንት እንጀምር፡፡ በዚያ በደጉ ዘመን ከብዙ ማስተዋልና ማሰብ ማሰላሰል በኋላ ተረትና ምሳሌዎቹን እመው ዝግ ባለ ድምጽ ይናገሩዋቸው ነበር፡፡ ከዚያ አበው ይቀበሉና፣ እንደ ገደል ማሚቶ በጐላ ድምጽ ይደጋግሙዋቸዋል…
Read 3167 times
Published in
ህብረተሰብ
ብዙዎች የአዲስ አበባ ሰፈሮች በተለምዶ የሚጠሩበት ስም አላቸው፡፡ ካምቦሎጆ፣ ንፋስ ስልክ፣ ቀበና፣ እሪ በከንቱ፣ ዶሮ ማነቂያ፣ በቅሎ ቤት፣ ሸጐሌ፣ ሰባራ ባቡር፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ኮልፌ፣ … በርካታ ናቸው፡፡ የስሞቹ አወጣጥ የራሱ ምክንያት ቢኖረውም ብዛኞቻችን ስሞቹ እንዴት እንደተሰየሙ በትክክል እናውቃለን የሚል ግምት…
Read 2457 times
Published in
ህብረተሰብ