ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ክረምቱ አንደኛውን መግባቱ ነው እንዴ! ኧረ ትንሽ ብልጭ ይበልልን! ብዙ ነገር እኮ ‘ትንሽ ብልጭ’ አልልን ብሎ ነው የተቸገርነው፡፡ስሙኝማ…ይሄ የ‘አቋራጭ’ ነገር እኮ ‘በይ’ና ‘የበይ ተመልካች’ እያደረግን ነው! አብዛኛው ሰው ቀጥተኛውንና የቀለበት መንገዱን ተከትሎ ሲሄድ፣ የዘመኑ ጨዋታ ህጎች የገባው ደግሞ…
Read 3259 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢትዮጵያዊው አሰልጣኝ በሳንድኸርስት ወታደራዊ አካዳሚ ፋሺስት ኢጣሊያ ተባርሮ ነጻነት ከተመለሰ ወዲህ፣ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ኢትዮጵያ ትኩረት ካደረገችባቸው የአገር ግንባታ መሠረቶች መካከል የዘመናዊ መከላከያ ግንባታ አንዱ ነበር፡፡ ምንም እንኳ ከኢጣሊያ ወረራ በፊት የዘመናዊ መከላከያ ኃይል ውጥኖች የነበሩ ቢሆንም የተስፋፉ እና የተደራጁ…
Read 3616 times
Published in
ህብረተሰብ
ሬሳ እንኳ አልተማረከብንም” “አለመማረክ የጀግንነት ጉዳይ አይደለም” በአምስት ዙር ኮርያ ከዘመቱት 6037 ኢትዮጵያውያን መካከል 122ቱ በጦርነቱ ሞተዋል፡፡ አንዳቸውም አልተማረኩም ሳይማረኩ ግዳጃቸውን ፈጽመው ከተመለሱት 350ው የዛሬ 20 ዓመት የኢትዮጵያ ኮርያ ዘማቾች ማህበርን መስርተው ሰሞኑን የዘመቻውን 61ኛ ዓመት አክብረዋል፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ…
Read 15570 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እንኳን ለድል በዓል አደረሳችሁማ! ስሙኝማ…መላውን እያጣ የመጣ ነገር ምን ይመስለኛል መሰላችሁ…ይሄ ሱሪ ከቀበቶ ማኖሪያ በታች መልበስ፡፡ እንዴ… መጀመሪያ ላይ በየታክሲው ሲወጡና ሲወርዱ በአንድ እጅ ሱሪ ከፍ ያደርጉ የነበሩት እንትናዬዎቹ ብቻ ነበሩ፡፡ አሁንማ…እንትናዬ የለ፣ እንትና የለ፣ ወጣት የለ፣ ቬቴራን…
Read 2816 times
Published in
ህብረተሰብ
“ቡናን ለዓለም ያስተዋወቀው ካሊ አዲ እንጂ ካልድስ አይደለም” የ“ገመና” ተዋናዮች በማኪራ ተደምመዋል ልጅ አዋቂ ሳይባል ሁሉም በክትና ባህላዊ ልብሱ አምሮና ደምቆ፣ በማይጠገብ ባህላዊ ዜማ፣ ዘመናዊነት ባልነካውና ባልተበረዘ ንፁህ የብሔረሰቡ ማራኪ ውዝዋዜና ጭፈራ ይጠብቀናል ብሎ ያሰበ ቀርቶ የጠረጠረ እንኳ በመኻላችን አልነበረም፡፡…
Read 3686 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! በእርግጥ የሆነ ነገር ስሙኝማ…ባልና ሚስቱ ይጋጩና ጠዋት ሁለቱም አኩርፈው ከቤት ይወጣሉ፡፡ እናላችሁ…ምሽት ላይ እሷም ከሌላ ወንድ ጋር፣ እሱም ከሌላ ሴት ጋር ወደ መዝናኛ ይሄዳሉ፡፡ ታዲያማ…አለ አይደል…”ቅዳሴ ቢያልቅበት ቀረርቶ ጨመረበት…” እንደተባለው ቀሺም ቄስ…ታሪክ ሲያልቅበት ቅዠቱን ሁሉ ጽሑፉ ውስጥ እንደሚጠቀጥቀው…
Read 3837 times
Published in
ህብረተሰብ