ህብረተሰብ
በመሠረቱ የሰው ልጅ አእምሮ ሁልጊዜ በሥራ መወጠርና መጨነቅ እንደሌለበት ይልቁንም ከሥራ በኋላ የደከመ አእምሮን በተለያየ የመዝናኛ ስልት ማዝናናት፣ እረፍት ማድረግ፣ መጫወትና መደሰት ተገቢ መሆኑን የሥነልቡና ሊቃውንት ሳይናገሩን በተፈጥሮ ሕግ የምንረዳው ጉዳይ ነው፡፡ ለዚህ ሲባል ይመስላል እነ ዳንኪራና እነ ጭፈራ የተፈጠሩት፡፡…
Read 3785 times
Published in
ህብረተሰብ
የሐዲስ ዓለማየሁ የባሕል ጥናት ተቋም ሁለተኛው ዓመታዊ ዐውደ ጥናት የካቲት 22 እና 23 ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም. በደብረ ማርቆስ ከተማ፣ ቤተመንግሥት ትልቁ አዳራሽ ውስጥ ተካሂዶ ነበር፡፡ እኔም ከወደሸዋ በተለይም ከአዲስ አበባና ከሌሎች ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እንዲሁም ከልዩ ልዩ መ/ቤቶችና የኪነጥበባት ማኅበራት…
Read 2789 times
Published in
ህብረተሰብ
በኤርትራውያን ታጣቂዎች የተጠለፉትን ጀርመናውያን ያስመለሱ የአፋር ሽማግሌዎች ምን ይላሉ? ከሁለት አመት በፊት ነው ድርጊቱ የተፈፀመው። በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ከሚገኙ የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎች አንዱ ወደ ሆነው ኢርታአሌ ይጓዙ የነበሩ ጀርመናውያን ቱሪስቶች ከኤርትራ ድንበር አቋርጠው በመጡ ታጣቂዎች ሲጠለፉ ሁለት ኢትዮጵያውያን ተገደሉ፡፡…
Read 5136 times
Published in
ህብረተሰብ
የአርሲ ጉዞዬ አስደናቂ ማስታወሻ “በል እንዳትቀር እፈልግሃለሁ አልኩት፡፡ ትንሽ ቆይቶ ምልክት አደረገልኝ፤ ሞባይሌ ላይ። ደወልኩለት፡፡ ‘አንድ ልነግርህ ፈልጌ የረሳሁት ነገር አለ’ አለ፡፡ ያ ታጣቂ ገበሬኮ ራሱ መጥቶ - ያኔ ያልኳችሁ ስህተት ነው፤ የመጀመሪያው ቦታ ነው ትክክል ብሎ ነገረኝ- አለ ……
Read 2068 times
Published in
ህብረተሰብ
በችላ ባይነታችን የአድዋ ድል ተረት እንዳይሆን ያሰጋል የእቴጌ ጣይቱ የጦርነት ገድል አለመነገሩ ብዙዎችን አሳዝኗል ለአዲሱ ትውልድ ስለ አድዋ ድል ምን ታሪክ ልናስተላልፍለት ይሆን? ገሠሦ፣ ምንድብዳብ፣ (በትግርኛ የተቆራረጠ ማለት ነው) ኪዳነ ምህረት ገሠሦ፣ ማርያም ሸዊት፣ ራዕዮ፣ እንዳባገሪማ ገዳም፣ ሶሎዳ፣ … ምንድናቸው…
Read 15052 times
Published in
ህብረተሰብ
በችላ ባይነታችን የአድዋ ድል ተረት እንዳይሆን ያሰጋል የእቴጌ ጣይቱ የጦርነት ገድል አለመነገሩ ብዙዎችን አሳዝኗል ለአዲሱ ትውልድ ስለ አድዋ ድል ምን ታሪክ ልናስተላልፍለት ይሆን? ገሠሦ፣ ምንድብዳብ፣ (በትግርኛ የተቆራረጠ ማለት ነው) ኪዳነ ምህረት ገሠሦ፣ ማርያም ሸዊት፣ ራዕዮ፣ እንዳባገሪማ ገዳም፣ ሶሎዳ፣ … ምንድናቸው…
Read 2657 times
Published in
ህብረተሰብ