ህብረተሰብ
Saturday, 28 July 2018 15:41
ካዎ ጦና (ወይም አባ ጅፋር) ሚኒልክን ቢያሸንፉ እና ሌሎች ብሄር ተኮር ሃሳቦች ለኢትዮጵያ
Written by ተመስገን ማርቆስ (ዶ/ር)
ቅድመ አያቶቼ የሚኒልክን ጦር ለስንት ጊዜ ገትረው ይዘው ሲያበቁ፣ በመጨረሻ ሚኒልክ ጠንከር ያለ ዘመቻ አካሂደው የወላይታን ጦር አሸነፉ፡፡ ከዛ መልስ የሆነው ሁላችንም ከታሪክ የምናውቀው ነው። ግን ታሪክ ተገልብጦ ካዎ ጦና አሸንፈው ቢሆንስ ወላይታዎች ምን እናደርግ ነበር?የመጀመሪያ እርምጃ የሚሆነው እያንዳንድሽ ታላቁን…
Read 3908 times
Published in
ህብረተሰብ
በታሪክ ሁነቶች ፍም ብቻ ሳይሆን ዐመዱ ውስጥ ተደብቀው ብቅ የሚሉ ብርቆች እንዳሉ የዘመን ብራናዎች ላይ የተከተቡ ሀቆች፣ በታሪክ ሸራ ላይ የተሳሉ ውብ ሥዕሎች ያወሩናል!በኢትዮጵያ ታሪክ በደም የጨቀየው የደርግ ዘመን፣ ከሁሉ ይልቅ የኢሕአፓና የደርግ- መኢሶን ፍልሚያዎች ዕብደት፣ ዛሬም ድረስ ቆይቶ፣ ሀገሪቱ…
Read 2100 times
Published in
ህብረተሰብ
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ መሪ ከሆኑ አንድ መቶ ቀናት አልፈዋል፡፡ ፍቅር፣ ይቅርታና መደመር የነዚህ ቀናት አርማ ነበሩ፡፡ አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ ፍቅር፣ ይቅርታንና መደመርን ዘምሯል፡፡ ጉዳዩ ድንበር ተሻግሮ በኢትዮጵያና በኤርትራም መካከል ሰላም አውርዷል (ቢያንስ እርቅ ተካሂዷል)፡፡ ከኢህአዴግ ማህፀን ጠ/ሚ አብይ…
Read 1551 times
Published in
ህብረተሰብ
- ቡናና ሻይ ባለሥልጣን አሁንም ድረስ በመዝሙሩ ይጠቀምበታል - በህይወት እያለሁ ሀገሪቱ ወደ ትልቅነቷ ተመልሳ ማየት እፈልጋለሁ በ1970ዎቹ መጨረሻ ተወልዶ ነፍስ ያወቀ ህፃን ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነሳ እንደ ዛሬው ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያ ባልተስፋፋበት በዚያን ጊዜ አንድ ለእናቱ በነበረው ኢትዮጵያ ሬዲዮ…
Read 1660 times
Published in
ህብረተሰብ
- ቡናና ሻይ ባለሥልጣን አሁንም ድረስ በመዝሙሩ ይጠቀምበታል - በህይወት እያለሁ ሀገሪቱ ወደ ትልቅነቷ ተመልሳ ማየት እፈልጋለሁ በ1970ዎቹ መጨረሻ ተወልዶ ነፍስ ያወቀ ህፃን ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነሳ እንደ ዛሬው ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያ ባልተስፋፋበት በዚያን ጊዜ አንድ ለእናቱ በነበረው ኢትዮጵያ ሬዲዮ…
Read 1168 times
Published in
ህብረተሰብ
ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትርነት ከመጡ ወዲህ በተደጋጋሚ ከምንሰማቸው ቃላት ዋነኛው መደመር የሚለው ነው፡፡ ትርጉሙም፤ በጠቅላይ ሚኒስትሩ በአጽንኦት ተብራርቷል። በፍቅርና በይቅርታ፣ ወደ አንድነትና መግባባት እንድንመጣ ለማሳሰብ ተጠቅመውበታል፡፡ ይሁን እንጂ መልካም ነገሮች ፈተና እንደሚኖራቸው ሁሉ መደመርም በተለያዩ መንገዶች በእጅጉ እየተፈተነ…
Read 4618 times
Published in
ህብረተሰብ