ህብረተሰብ
ተናጋሪዋ ምድር “ትግራይ ተነብባ የማታልቅ ግዙፍ መጽሐፍ ናት” ዛሬ ከሁሉም በላይ የሚያስደምመውንና እንደ ጥሩ ልብ ወለድ አዕምሮን ሰቅዞ የሚይዘውን የታላቋን አክሱምን ፋይል እናገላብጣለን፡፡ አክሱም ቅድመ ልደተ ክርስቶስ ጀምሮ “ገናና” ከነበሩት የዓለም መንግሥታት ጐራ ትሰለፋለች፡፡ በንግድ፣ በወታደራዊ መስክ፣ በሥነ ጽሑፍ እና…
Read 3812 times
Published in
ህብረተሰብ
ተናጋሪዋ ምድርትግራይ የትራጀዲና ኮሜዲ መድረክ ናት!ከክርስቶስ ልደት 2006 ዓመት በፊት “አልሙጋህ” የተባለ ጣኦት ይመለክበት የነበረውን አዲአካውህን ጐብኝተን ውቅሮ ስንገባ ነው ጽሑፌን በይደር የቋጨሁት፡፡ ውቅሮ ለጥ ባለ ሜዳ ላይ የተመሰረተች ዘመናዊ ከተማ ናት፡፡ ከዚያች ውብ ከተማ ዳር እንደደረስን የከተማዋ ከንቲባና ነዋሪዎችዋ…
Read 4873 times
Published in
ህብረተሰብ
ተናጋሪዋ ምድር የትግራይ ጉዞ ማስታወሻ ሰኔ 10 ቀን 2005 ዓ.ም ለጥበብ ተገዦት እንዳለፉት ሁለት ቀናት የወከባ ዕለት አልነበረም፡፡ ምክንያቱም የዕለቱ መርሐ ግብር መቀሌንና አካባቢዋን መጐብኘት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር ከክልሉ መንግሥት ባገኘው ሙሉ ድጋፍ ያዘጋጀው “የዓባይ ዘመን ሕያው የጥበብ ጉዞ…
Read 3512 times
Published in
ህብረተሰብ
“…ግብጽ በነዚያ ጥንታዊ ዘመናት በኢትዮጵያውያን አገዛዝ (የበላይነት) ሥር ነበረች፡፡ ሳይክሎፒዲያ በሚለው ቢቢላካል ሊትሬቸር (ሥነ-ጽሑፍ) ውስጥ እንደተጠቀሰው፤ ኢትዮጵያ የሚለው ስም ለግብጽ ነገሥታትና የንግሥናው ቤተሰቦች የተሰጠ ስም እንደነበር ይመሰክራል፡፡ በእርግጥም በነዚያ ዘመናት ኢትዮጵያ ግብጽን ገዝታለች…” የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር “ሕያው የጥበብ ጉዞ” በሚል…
Read 2826 times
Published in
ህብረተሰብ
ተናጋሪዋ ምድር ባለፈው ሳምንት ጉዞውንም ጽሑፉንም በይደር አቆይተነው ነበር፡፡ እነሆ ከዚያው ቀጥለናል፤ የቆምንበትን ቦታ ለማስታወስ ያህል አስደናቂ ለውጥ ወዳየሁበት ግራ ካ/ሀ ልመልሳችሁ፡፡ ግራ ካሱ መለመላውን የቆመ ሰው ይመስል ነበር፡፡ አሁን የተፈጥሮ ክብሩን ተጐናጽፏል፡፡ ሰው እና እንስሳት እንዳይደርሱበትም ሰባ የጥበቃ ሰራተኞች…
Read 3581 times
Published in
ህብረተሰብ
ተናጋሪዋ ምድር ሰኔ 8 ቀን 2005 ዓ.ም ጠዋት፡፡ ዕለቱ በከፍተኛ ጉጉት ሲጠበቅ ነበርና ከቀጠሮው ቦታ የተገኘሁት ልክ ከንጋቱ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ነው፡፡ ምክንያቱም ቡድኑ በጥዋት ተነስቶ ረጅም መንገድ መጓዝ ይጠበቅበታል፡፡ ከአዲስ አበባ ለመነሳት ገስግሶ መሰባሰብ ያስፈልጋል ስለተባለ የቀጠሮው ጊዜ…
Read 3735 times
Published in
ህብረተሰብ