ህብረተሰብ
የዛሬ አሥራ ሁለት … ወይም አሥራ ሦስት ዓመታት ገደማ … …. ሀዋሳን ለመጀመሪያ ጊዜ አየኋት፡፡ ነገር ፈላጊ ዝናብ ተንኩሷት የሚፏልለው አቧራዋ አድፍጧል፡፡ ሁሉን መርማሪ ልሁን ባይ ነበርኩና አጎንብሼ መሬቱን ዳሰስኩት፡፡ ዱቄት የተነሰነሰበት አምባሻ የዳሰስኩ እስኪመስለኝ ለስልሷል፡፡ ሙቀቷ ግን ለዝናቧ አልተጎናበሰም፡፡…
Read 3823 times
Published in
ህብረተሰብ
“-- በነገራችን ላይ፤ ሰውን ከእንስሳት የሚለየው ማሰብ መቻሉ አይመስለኝም፡፡ ይልቅስ፤ሰውን ከእንስሳ የሚለየው መሳቅ መቻሉ ነው፡፡--”ማቲው አርኖልድ መሰለኝ፡፡ ‹‹አግዚአብሔር ዓለሙን ሰርቶ ሲጨርስ፤ ከሰራበት መሣሪያ አንድ ረስቶ ሄደ፡፡ ያም መሣሪያ ሜታፈር (ተለዋጭ ዘይቤ) ነው፡፡ ይህ መሣሪያ ከሰው እጅ ገባ፡፡ ከገጣሚው እጅ ገባ፡፡…
Read 4666 times
Published in
ህብረተሰብ
“የሀገራችን የወንጀል ፍርድ ከፈሰሰ የማይታፈስ …” በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከሚገኙ አስደናቂ የፍርድ ታሪኮች አንዱ የሶስና ፍርድ ነው፡፡ እሥራኤል ወደ ባቢሎን ተማርከው በነበሩ ጊዜ ኢዮአቄም እና ሶስና የተባሉ ባልና ሚስቶችም ተማርከው ነበር፡፡ የባቢሎን ሥርዓተ መንግሥት ከየሀገሩ የተማረኩ ፈላስያን የራሳቸውን ጉዳይ በራሳቸው…
Read 14517 times
Published in
ህብረተሰብ
ወ/ሮ ዘኑ ደማ ቀጭን ጠይም፣ ቆንጆ ስትሆን 35 ዓመቷ ነው፡፡ መኖሪያዋ በአርሲ ዞን ሚጢ ቀበሌ ሲሆን በማቲዎስ ወንዱ ካንሰደር ሶሳይቲ ማዕከል ተጠልላ ነው ያገኘኋት፡፡ በፊት ጤነኛ ስለነበረች የወር አበባዋ ምንም ሽታ አልነበረውም፡፡ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ መሽተት ጀመረ። “በፊት የሌለብኝን የወር…
Read 4525 times
Published in
ህብረተሰብ
ዓለማቀፍ የፕሬስ ቀን ባለፈው ማክሰኞ ሚያዝያ 25 በሀገራችን የተከበረ ሲሆን በመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት አዘጋጅነት በፍሬንድሺፕ ሆቴል የግማሽ ቀንየፓናል ውይይት ተካሂዷል፡፡ በፓናል ውይይቱ ወቅት የሀገሪቱን የመገናኛ ብዙኃን ሁኔታ የሚዳስሱ ሶስት ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው በሠፊው ውይይት ተደርጐባቸዋል፡፡“የሚዲያ ብዝሃነትን ያከበረች ሀገር -…
Read 3138 times
Published in
ህብረተሰብ
የተዛባን ሚድያ በተዛባ ጥብቅና ማረም አይቻልምየዛሬ ወር ገደማ በ“አዲስ አድማስ” ጋዜጣ ላይ የኢቢኤስን የፕሮግራም ይዘት የተመለከተ አስተያየቴ ቀርቦ ነበር፡፡ አስተያየቱ ለጣቢያው ሰዎችም ሆነ ለሌሎች አካላት መድረሱን ሰሞኑን ጣቢያው ከጀመረው ‘የቀለም ቅብ’ ስራ ማስተዋል ይቻላል፡፡ ይሁን እንጂ አስተያየቴን በማውገዝ ወደ አደባባይ…
Read 3761 times
Published in
ህብረተሰብ