ነፃ አስተያየት
“እግዚአብሔር የፈቀደውን ነው የምንሰራው”ብፁዕ አቡነ ማትያስ “ከኔ ይበልጥ ወንድሞቼ እንዲመረጡልኝ ነው የምመኘው”(ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፤ የባሌ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ) “ፓትርያሪክም ብሆን ሊቀጳጳስ እርቁ ይቀጥላል(ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ፤ የሰሜን ጐንደር ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ)ለስድስተኛ ፓትርያርክነት እጩ መሆንዎን የሰሙት ከማን ነው?ሰው ዝም ብሎ ያወራል፡፡ እገሌ…
Read 5852 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 03 March 2013 00:00
“ሶሻሊዝም” ደርግ ከራሽያ የጦር መሣሪያ እርዳታ ጋር የተቀበለው ርዕዮተዓለም ነው!?
Written by ገዛኸኝ ፀ. (ፀጋው)
ባለፈው ሳምንት ብርሃኑ ሰሙ የተባሉ የአዲስ አድማስ የዘወትር ፀሐፊ፣ “145 ዓመታት የፈጀ ትግልና ውጤቱ” በሚል ርእስ አንድ ፅሁፍ አስነብበዋል፡፡ ፀሐፊው፣ “በአገራችን የዘመናት ጉዞ ችግር ብቻ ሳይሆን እድገትም እንዳለ፣ የኢፌድሪ የመከላከያ ቀንን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀውን ኤግዚቢሽን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ለ10 ቀናት የቆየው…
Read 8613 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ፓትርያሪክ እንድሆን የመንግስት ባለሥልጣን አላግባባሁም ‹ካህናትና ምእመናን ለቤተ ክርስቲያንና ለቤተ ክርስቲያን ብለው ብቻ ማሰብ፣ ይገባቸዋል›› - /ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል/ አምስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በሞተ ሥጋ ከተለዩ ስድስት ወራት ተቆጠሩ፡፡ ከፓትርያርኩ ኅልፈት በኋላ…
Read 10908 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(ወ/ሮ ሙሉ ሠለሞን፤ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት) በደርግ ዘመን በኢትዮጵያ ኢምፖርት ኤክስፖርትና የችርቻሮ ኮርፖሬሽን ውስጥ ነው ስራ የጀመሩት፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በፀሐፊነት አገልግለዋል በቢዝነስ ቢኤ ዲግሪ፣ በኢንቫይሮመንትና ዴቨሎፕመንት ማስተርስ ያላቸው ወ/ሮ ሙሉ ሰለሞን፤ አሁን ደግሞ በሊደርሺፕና ኢንተርፕሪነርሺፕ…
Read 7463 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጋሼ ዮናስ በፅህፈት ሥራ የጥንቁቅነት የመጨረሻ መለኪያ ነውየአንድን ኮማ ( ‚) እጣፈንታ ለማሳወቅ የተሟገተ ትጉህ መምህር… ፈር መያዣ፡- ባለፈው ሳምንት በታዋቂው የሥነ ፅሁፍና የቋንቋ ሊቅ በዶ/ር ዮናስ አድማሱ ሕይወት ዙሪያ አንድ መጣጥፍ አቅርቤ ነበር፡፡ ተከታዩ እነሆ! የእስከዛሬ አንቱታዬን ትቼ፣ “አንተ”…
Read 6979 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 16 February 2013 12:05
መንግስት አይፈረድበትም፤ እንደብዙዎቻችን በስሜት ይተኮሳል!የኢትዮጵያ ቡድን ድንገት ወደ አፍሪካ ዋንጫ ብቅ ሲል፣ በሆይሆይታና በትኩሳት ተውጠን ዋንጫውን ተሸክመው የሚመጡ መስሎን አልነበር? በፖለቲካና በኢኮኖሚ በኩልም መንግስት ሆይሆይታ ላይ ነው - የመሻሻል ጭላንጭል አየሁ ብሎ አገሪቱ የአለም አንደኛ የሆነች ያስመስላል። ከአምስት አመት በፊት፤ ኢትዮጵያ በፖለቲካም ሆነ በኢኮኖሚ የቱን ያህ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ቡድን ድንገት ወደ አፍሪካ ዋንጫ ብቅ ሲል፣ በሆይሆይታና በትኩሳት ተውጠን ዋንጫውን ተሸክመው የሚመጡ መስሎን አልነበር? በፖለቲካና በኢኮኖሚ በኩልም መንግስት ሆይሆይታ ላይ ነው - የመሻሻል ጭላንጭል አየሁ ብሎ አገሪቱ የአለም አንደኛ የሆነች ያስመስላል። ከአምስት አመት በፊት፤ ኢትዮጵያ በፖለቲካም ሆነ በኢኮኖሚ…
Read 3658 times
Published in
ነፃ አስተያየት