ነፃ አስተያየት
ከስልሳ አራት ዓመታት በፊት የኢትዮጵያ መንግስት፣ ግብፅና ሱዳን የናይልን ውሃ ለመከፋፈል ለድርድር በተቀመጡ ጊዜ፣ ሶስተኛ ባለጉዳይ ሆኖ ለመግባት በተደጋጋሚ ተጠይቆ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀረ፡፡ በዚህ ጊዜ “ኢትዮጵያ የውሃ ሃብቷን የምታየው በግዛት ክልሏ ውስጥ እንደሚገኝ እንደ አንድ ማዕድን ዓይነት ነው፡፡ ለማልማት በፈለገችና…
Read 1325 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 13 June 2021 20:28
ግልጽ ደብዳቤ፤ ለክብርት ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ
Written by Administrator
ጉዳዩ፦ በመተከል ዘርንና ማንነትን መሰረት አድርጎ በአገው/አማራ ተወላጆች ላይ እየደረሰ ያለውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለማስቆም እንዲቻል፤ አሳታፊና ተዓማኒነት ያለው ምርጫ እንዲደረግ ምርጫ ቦርዱን ስለመጠየቅ እኛ በታላቋ ብሪታንያ የምንኖር ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን፤ በመተከል ዘርንና ማንነትን መሰረት አድርጎ፣ በንፁሀን ዐማራዎችና አገዎች ላይ…
Read 4201 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"ሥልጣን ድምጽ እንጂ ህይወት ሊገበርለት አይገባም" በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት ወደ አንድ መቶ አስር ሚሊዮን እንደሚደርስ ይነገራል፡፡ ከዚህ ተነስቶ ሳይሆን አይቀርም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ ለ6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ፣ ሀምሳ ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በመራጭነት ሊመዘገቡ ይችላሉ የሚል ግምት ያስቀመጠው፤…
Read 10167 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የፖለቲካ ፓርቲዎች አሰላለፍ ምን ይመስላል? ንድፈ ሐሳባዊ ማብራሪያ ታዋቂው የሥነ ማኅበረሰብ ፈላስፋ ቱርካዊው ዱርካይም፣ ከተሜነት የዘውጌ ማንነት ማቅለጫ ጋን (melting pot) እንደሆነ ያብራራል፡፡ እንደ ልሂቁ አባባል፣ የከተማ መስፋፋት ከኢንዱስትሪ አብዮት መፈንዳት ለጥቆ የሚመጣ ኹነት ነው። ይኽ ነባራዊ ኹኔታ ደግሞ በማኅበራዊ፣…
Read 3240 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 05 June 2021 12:37
ፕ/ር መረራ ጉዲና - በአሜሪካ ማዕቀብ፣ በትግራይ ቀውስ፣ በሽብርተኝነት ፍረጃ፣ በዲፕሎማሲ ተግዳሮቶች--- ዙሪያ ምን ይላሉ?.
Written by አለማየሁ አንበሴ
*"የብሔራዊ አንድነት መንግስት" እንዲቋቋም ጠይቀን ነበር *ከረጂዎች ጋር የማይሆን ጠብ ውስጥ መግባት ጥቅሙ አይገባኝም *ድርድር የሚደረገው ከወዳጅ ጋር ሳይሆን ከጠላት ጋር ነው *የምዕራባውያን "የተደራደሩ ጥያቄ" ትክከልና ተገቢ ነው የህወኃት ቡድን በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ላይ የፈፀመውን አሰቃቂ ጥቃት ተከትሎ፣…
Read 4373 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የስነ ፅሁፍና ቋንቋዎች ፕሮፌሰር የሆኑትና በታሪክ ምርምሮችና ጥናቶች ላይም የሚሳተፉት ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ፤ ከዚህ ቀደም "የኦሮሞና አማራ እውነተኛ የዘር ምንጭ" እንዲሁም "ስውሩና ያልተነገረው የአይሁዳውያንና የኢትዮጵያውያን ታሪክ" የተሰኙ ታሪክ ላይ ያተኮረ መፃህፍትን በአማርኛ ቋንቋ ለአንባቢያን ያቀረቡ ሲሆን በቅርቡ ደግሞ “ኢትዮጵያ ግብፅን…
Read 4195 times
Published in
ነፃ አስተያየት